
- Details
Arba Minch University’s Institute of Technology has conducted 2nd national conference on ‘Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development’ at Main Campus from 16th to 17th June, 2021. Click here to see the pictures
Read more: IoT hosts national meet on Innovation and Challenges in Engg & Tech

- Details
‹‹የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 2ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት /2nd National Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development›› ከሰኔ 9 - 10/2013 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 2ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር ለICT ባለሙያዎች ከኅዳር 20-25/2014 ዓ/ም የ‹‹Advanced Web Development›› ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር ለICT ባለሙያዎች ሥልጠና ሰጠ
- Details
Arba Minch University expatriate instructor, Dr Vishnu Narayanan Vishwanathan Pillai, resident of Kannur district in Kerala, India, was killed along with driver when the private car they were travelling in collided head-on with the public bus coming from Addis Ababa at Sankura woreda, Silte Zone, Ethiopia at 3 pm on 12th June, 2021.

- Details
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ‹‹ድምጻችን ለነፃነታችንና ለሉዓላዊነታችን›› በሚል መሪ ቃል አገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በጋራ ድምጽ የሚያሰሙበት የበይነ-መረብ መርሃ-ግብር ሰኔ 3/2013 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም በፕሮግራሙ ተሳትፈዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ