• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

‹GIS› እና ‹STATA› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Sat, 05 June 2021 2:27 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እና የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጆች የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ከጋሞ ዞን ፕላን መምሪያ ጋር በመተባበር ለዕቅድና ፕላን ባለሙያዎች ‹GIS› እና ‹STATA› የተሰኙ የቦታ መረጃ አያያዝና ዘመናዊ የበጀት ቀመር አሠራር ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከግንቦት 09-13/2013 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹GIS› እና ‹STATA› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ የእንሰት ቴክኖሎጂዎች ፈጠራ ውድድር ላይ አሸናፊ ሆነ

Details
Sat, 05 June 2021 2:27 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ የእንሰት ቴክኖሎጂዎች ፈጠራ ወድድር በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት በተሠሩ የፈጠራ ሥራዎች ተወዳድሮ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ የእንሰት ቴክኖሎጂዎች ፈጠራ ውድድር ላይ አሸናፊ ሆነ

የጫሞ ሐይቅ ተፋሰስን ለማዳን አስፈላጊው ሥራ በአፋጣኝ እንዲጀመር ተወሰነ

Details
Sat, 05 June 2021 2:22 pm

የቀድሞ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በሚኒስትር ማዕረግ የተፈጥሮ ሀብትና የምግብ ደኅንነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣ የዘላቂ መሬት አያያዝ ብሔራዊ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ሀብታሙ ኃይሉ፣ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጅራ እና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ሚያዝያ 23/2013 ዓ/ም በአዲስ አበባ ውይይት ተካሂዶ የጫሞ ተፋሰስን ለማዳን አስፈላጊው ሥራ በአፋጣኝ እንዲጀመር ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የጫሞ ሐይቅ ተፋሰስን ለማዳን አስፈላጊው ሥራ በአፋጣኝ እንዲጀመር ተወሰነ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለቢሮ ፀሐፊዎችና ረዳቶች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ሰጠ

Details
Sat, 05 June 2021 2:19 pm

በአርባ ምንጭ ዪኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህሪ ትምህርት ክፍል ከእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር <<English for Secretaries>> በሚል ርዕስ ለቢሮ ፀሐፊዎችና ረዳቶች በዋናዉ ግቢ መጋቢት 30/2013 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለቢሮ ፀሐፊዎችና ረዳቶች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ሰጠ

በጋሞ ዞን ከሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ የቤተ-ሙከራ መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Sat, 05 June 2021 2:15 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዞኑ ከሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ መምህራን በቤተ-ሙከራ አጠቃቀምና አተገባበር ዙሪያ ከሚያዝያ 26/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለ5 ተከታተይ ቀናት የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በጋሞ ዞን ከሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ የቤተ-ሙከራ መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ገቢዎች ባለሥልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ICT ባለሙያዎች ሥልጠና ሰጠ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነፃ የማሕፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት ሰጠ
  3. Community Service Directorate engaged in creating jobs: Dr Teklu
  4. AMU hosts 7th national symposium on ‘Research for Development’

Page 288 of 513

  • 283
  • 284
  • 285
  • 286
  • 287
  • 288
  • 289
  • 290
  • 291
  • 292

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap