
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከኮሌጁ የተለያዩ ት/ክፍሎች ለተወጣጡ መምህራን እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ጤና ሳይንስ ኮሌጅና ከጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ለመጡ ባለሙያዎች ‹‹Statistical Data Management and Analysis›› በሚል ርእስ የምርምር ሥራ ደጋፊ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከግንቦት 14-17/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከዞኑ በተመረጡ 10 የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለመተግበር ያቀደው ‹‹የሳይንስ ቤተ ሙከራዎች አያያዝ ሥርዓት መተግበርና መልሶ ማደራጀት›› መርሃ ግብር በምዕራብ ዓባያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከግንቦት 16-17/2016 ዓ/ም ተከናውኗል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹የሳይንስ ቤተ ሙከራዎች አያያዝ ሥርዓት መተግበርና መልሶ ማደራጀት›› መርሃ ግብር ሥራ ተጀመረ

- Details
Arba Minch University successfully hosted the 5th International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development (ICET-2024) on May 25th, 2024. An MoU marking a significant collaboration of AMU with the Ethiopian Railway Corporation (ERC) was also signed. Click here to see more photos.
Read more: AMU Hosts 5th International ICET Conference & Signs MoU with ERC

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማት ማበልጸጊያ ማዕከል ከኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርሲቲው እና ከአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኢንስቲትዩት ለተወጣጡ መምህራን ከግንቦት 04-14/2016 ዓ/ም ተግባር ተኮር የኢንተርፕርነርሽፕ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University/AMU/ schedules the grand opening of its 600-bedded multi-specialty Teaching and Comprehensive Specialized Hospital so sooner. This state-of-the-art facility marks a significant advancement in healthcare education and research in AMU and quality medical service delivery in the region.
Read more: AMU Inaugurates its Teaching and Comprehensive Specialized Hospital Sooner