
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ‹‹Improving the English Language Literacy Skills Performance of English Language Teachers through Flipped Phonics Training፡ The Case of Some Selected Primary Schools of Gamo Zone,Ethiopia›› በሚል ርእስ የአንደኛ ደረጃ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የንባብና ጽሕፈት ችሎታ ማሻሻያ ላይ ጥናት ለማስጀመር ግንቦት 10/2016 ዓ/ም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ጥናቱ በጋሞ ዞን ባሉ ምዕራብ ዓባያ፣ ጨንቻ፣ አርባ ምንጭ ዙሪያና ገረሴ ወረዳዎች እና ብርብርና ገረሴ ከተሞች ከ12-18 ትምህርት ቤቶችን የሚያካልል ሲሆን በአጠቃላይ 60 መምህራን ሥልጠናውን የሚያገኙ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአንደኛ ደረጃ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን የንባብና ጽሕፈት ችሎታ ማሻሻያ ላይ ጥናት ለማስጀመር ውይይት ተካሄደ

- Details
Abstract
Space exploration has not only pushed the boundaries of human knowledge but has also resulted in numerous technological and scientific advancements that have had a positive impact on society. These advancements have touched various aspects of everyday life on Earth, including health and medicine, transportation, public safety, consumer goods, energy and environment, information technology, and industrial productivity. From solar panels to implantable heart monitors, from cancer therapy to lightweight materials, and from water purification systems to improved computing systems, the benefits of space exploration are far-reaching. However, as we venture beyond the protective sphere of Earth, we face numerous challenges. Conditions in space, such as cosmic radiation and hazardous environments, pose significant obstacles. Moreover, human-specific conditions, such as space adaptation syndrome (motion sickness), spatial memory, visual motor performance, bone loss, and the physiological and psychological impacts of living in cramped quarters in zero or low gravity, must also be addressed. In this presentation, I will delve into the benefits, challenges, and technology transfer resulting from space exploration. By overcoming these challenges, we can continue to unlock the potential of space and further enhance our lives on Earth.
Read more: Invitation for Public Lecture on Human Space Exploration:Challenges and its benefits

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት ያቋቋመውን የሥዕል ስቱዲዮ የዩኒቨርሲቲው የበላይ አመራሮች በተገኙበት ግንቦት 5/2016 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባዮሎጂ ት/ክፍል በ ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ ግንቦት 13/2016 ዓ/ም ከሰዓት በኋላ ከ08፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንፃ አዳራሽ ያቀርባል፡፡
ዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የመመረቂያ ምርምሩን ‹‹Plant Communities, Socioeconomic Values, and Carbon Stock Potential of Forest Patches in Wolaita, Southern Ethiopia ›› በሚል ርእስ አከናውኗል፡፡
Read more: የዕጩ ዶ/ር ኢያሱ ጫማ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር