
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የአብሥራ ፍፁም እና ዳግም ሰለሞን የመምህራን ሰዓት መቆጣጠሪያ ሶፍትዌር ሠርተው መጋቢት 4/2016 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲውና የት/ቤቱ አመራሮች በተገኙበት አቅርበዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች አዲስ የፈጠራ ቴክኖሎጂ አቀረቡ

- Details
AMU together with delegates from Ministry of Education, Ethiopia and US Embassy, Ethiopia, met for discussion of establishing structured internationalization and exchanged experiences regarding the internationalization of Ethiopian higher education.Click here to see more photos.
Read more: AMU and AAU selected as Model Universities: Towards Structured Internationalization

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Hope of Light›› ከተሰኘ ሀገር በቀል ግብረ ሠናይ ድርጅት እና በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በሆስፒታሉ ተቋርጦ የነበረውን የማኅፀን ፊስቱላ ሕክምና መጋቢት 3/2016 ዓ/ም ዳግም ሥራ አስጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ


- Details
Arba Minch University Renewable Energy Technology Research Center, Centre for Crop Health and Protection /CHAP/ and Satellite based Water Demand Estimation/SWaDE/ Technology Company has installed 3.3 KW Solar System to pump water for irrigation in Gamo Zone, Garda Marta Woreda, Bohe Kebele at Bazo River with the collaborative pilot project called "Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology", on March, 01, 2024.Click here to see more photos.