
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በ“AMU-IUC” ፕሮግራምና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር በጫሞ ሐይቅ ዳርቻ ረግረጋማ ስፍራ ላይ የምርምር ውጤትን መሠረት በማድረግ እየተከናወነ የሚገኘውን የመልሶ ማልማት ሙከራ /Pilot/ ሥራን ነሐሴ 13/2015 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በጫሞ ሐይቅ ዳርቻ እየተከናወነ የሚገኘውን የሙከራ መልሶ ማልማት ሥራን ጎበኙ

- Details
Ministry of Health in collaboration with International Trachoma Initiative organized the Eastern and Southern Africa NTD/Trachoma Cross Boarder Partnership conference with the theme of ‹‹Innovations to accelerate progress towards Elimination›› from August 21-23, 2023, in Arba Minch. Click here to see more pictures.

- Details
Arba Minch University together with US Embassy in Ethiopia organized an informative session on American graduate education scholarships for university academicians, undergraduate education scholarship opportunities for local high school students, and Mandela Washington Fellowship and English Language programs in Main Campus on August 16, 2023. click here to see the pictures
Read more: US Embassy Held Informative Session;Higher Education in USA and Other Related Issues

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን/UNHCR/ ጋር በመተባበር በአሌ ልዩ ወረዳ ከሚገኙ 17 ቀበሌያት ለተወጣጡ 34 የማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በሰብዓዊ መብቶች እና ፆታን መሠረት ባደረጉ ጥቃቶች ላይ ነሐሴ 11/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአሌ ልዩ ወረዳ ማኅበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በሰብዓዊ መብቶችና ፆታን መሠረት ባደረጉ ጥቃቶች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባወጣው የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ መሠረት የአመልካቾች ምዝገባ የሚያካሂድበት ጊዜ ከነሐሴ 15-19/2015 ዓ/ም ሲሆን የምዝገባው ቦታ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡