• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Tue, 01 August 2023 7:48 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብሮች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ምዝገባው የሚከናወነው በመረጃ መረብ /Online/ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን/በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ - ፔስት በማድረግ/ መጠይቆችን ባግባቡ በመሙላትና የሚያስፈልጉ መረጃዎችን በማያያዝ ሲሆን ያልተሟሉ መረጃዎች ያሏቸውን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡

https://forms.gle/vG9KfojLfCXkgZYU9  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

 

2023 AMU PG Admission Advertizment Final

Read more: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

AMU College of Natural and Computational Sciences held discussion with a researcher from University of Science and Technology, Norway

Details
Wed, 16 August 2023 1:16 pm

Arba Minch University College of Natural and Computational Sciences has been implementing a five years collaborative project entitled “Ethiopian-Norwegian Network in Computational Mathematics” along with Norwegian University of Science and Technology, Norway, and Hawassa and Adama Science and Technology Universities, Ethiopia. The college held discussion on the implementation and further plan activities of the project on August 4, 2023. Click here to see more photos.

Read more: AMU College of Natural and Computational Sciences held discussion with a researcher from...

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ ተገመገመ

Details
Wed, 16 August 2023 7:35 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅዱን በዩኒቨርሲቲው ካውንስል ነሐሴ 5/2015 ዓ/ም አስገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ ተገመገመ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

Details
Tue, 15 August 2023 1:29 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ነሐሴ 5/2015 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

ማስታወቂያ

Details
Tue, 15 August 2023 4:22 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአሜሪካ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ዕድል መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ከኤምባሲው የመጡ ተወካዮች ለዩኒቨርሲቲው መምህራን ነገ ረቡዕ ነሐሴ 10/2015 ዓ/ም ከጧቱ 04፡00 ሰዓት በዋናው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ገለጻ የሚደረግ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ የዩኒቨርሲቲው መምህራን በዘርፉ ባሏችሁ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንድታገኙ ዩኒቨርሲቲው መድረክ ያመቻቸ መሆኑን እየገለጸ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ ዕድሉን እንድትጠቀሙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡

Read more: ማስታወቂያ

  1. በመስከረም እና ሐምሌ 2015 ዓ.ም በመደበኛው ፕሮግራም ለተመረቃችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ  ተማሪዎች በሙሉ!!
  2. የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት መግለጫ ማስታወቂያ
  3. የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
  4. AMU Launches a 2.3 Million ETB Project to Scale up Enset Technologies in Gamo Highlands

Page 144 of 513

  • 139
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143
  • 144
  • 145
  • 146
  • 147
  • 148

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap