
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብሮች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ምዝገባው የሚከናወነው በመረጃ መረብ /Online/ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን/በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ - ፔስት በማድረግ/ መጠይቆችን ባግባቡ በመሙላትና የሚያስፈልጉ መረጃዎችን በማያያዝ ሲሆን ያልተሟሉ መረጃዎች ያሏቸውን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
https://forms.gle/vG9KfojLfCXkgZYU9 ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University College of Natural and Computational Sciences has been implementing a five years collaborative project entitled “Ethiopian-Norwegian Network in Computational Mathematics” along with Norwegian University of Science and Technology, Norway, and Hawassa and Adama Science and Technology Universities, Ethiopia. The college held discussion on the implementation and further plan activities of the project on August 4, 2023. Click here to see more photos.

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅዱን በዩኒቨርሲቲው ካውንስል ነሐሴ 5/2015 ዓ/ም አስገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ነሐሴ 5/2015 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአሜሪካ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ዕድል መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ከኤምባሲው የመጡ ተወካዮች ለዩኒቨርሲቲው መምህራን ነገ ረቡዕ ነሐሴ 10/2015 ዓ/ም ከጧቱ 04፡00 ሰዓት በዋናው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ገለጻ የሚደረግ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ የዩኒቨርሲቲው መምህራን በዘርፉ ባሏችሁ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንድታገኙ ዩኒቨርሲቲው መድረክ ያመቻቸ መሆኑን እየገለጸ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ ዕድሉን እንድትጠቀሙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡