• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ዲፌንስ መርሃ-ግብር

Details
Fri, 06 January 2023 1:38 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ት/ክፍል በ‹‹ Disaster Risk Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር አሸናፊ ኃይሉ ሐሙስ ጥር 04/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ የመመረቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናዉ ግቢ መሰብሰቢያ አዳራሽ ያቀርባል፡፡  

Read more: የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ዲፌንስ መርሃ-ግብር

  የዕጩ ዶ/ር ኤዞ ኤማኮ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Fri, 06 January 2023 1:21 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የኢኮኖሚክስ ት/ክፍል በ ‹‹Development Economics›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ኤዞ ኤማኮ ማክሰኞ ታኅሣሥ 25/2015 ዓ/ም የምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት አቅርቧል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more:   የዕጩ ዶ/ር ኤዞ ኤማኮ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የመምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ውይይት እንደቀጠለ ነው

Details
Thu, 05 January 2023 11:14 am

‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው ካውንስል እና መምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ከታኅሣሥ 24-27/2015 ዓ/ም የሚቆይ ሀገራዊ ውይይት እያካሄዱ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የመምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ውይይት እንደቀጠለ ነው

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዲጂትረክ/DigiTruck/ ፕሮጀክት በአይ ሲ ቲ/ICT/ ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Wed, 04 January 2023 2:06 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ‹‹iCog Anyone Can Code›› ከተሰኘ ድርጅት፣ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከሁዋዌ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ካሉ ልማት፣ ጫሞ፣ ዓባያና አርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤቶች ለተወጣጡ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 20 - ጥር 5/2015 ዓ/ም የሚቆይ ዲጂትረክ/ DigiTruck/ በተሰኘ ፕሮጀክት የአይ ሲ ቲ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዲጂትረክ/DigiTruck/ ፕሮጀክት በአይ ሲ ቲ/ICT/ ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

የእንሰት አመራረትንና ማብላላት ሂደትን የሚያዘምኑ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ርክክብ ተካሄደ

Details
Wed, 04 January 2023 1:53 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና ክርስቲያን ኤይድ የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በገቡት ውል መሠረት ዩኒቨርሲቲው የእንሰት አመራረትና ማብላላት ሂደትን የሚያሻሽሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አምርቶ ታኅሣሥ 22/2015 ዓ/ም ለድርጅቱ አስረክቧል፡፡ ቴክኖሎጂዎቹ ከድርጅቱ በተገኘ 3.2 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ የተመረቱ ሲሆን በወላይታ ዞን እንሰት አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች የሚሰራጩ ናቸው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንሰት አመራረትንና ማብላላት ሂደትን የሚያዘምኑ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ርክክብ ተካሄደ

  1. ‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
  2. በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ሲከናወን የነበረው የ1 ዓመት የፕሮጀክት ሥራ የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ተካሄደ
  3. የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ዲፌንስ መርሃ ግብር
  4. Indian Technical and Economic Cooperation (ITEC) Day Celebrated

Page 188 of 513

  • 183
  • 184
  • 185
  • 186
  • 187
  • 188
  • 189
  • 190
  • 191
  • 192

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap