- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ከጥር 2011 ዓ/ም ጀምሮ በአርባ ምንጭ፣ ሳውላና በዩኒቨርሲቲው ኮሚዩኒቲ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ሲካሄድ የነበረው በICT መሣሪያዎች የተደገፈ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማሪያ ስነ ዘዴ ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር ጥር 4/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በICT መሣሪያዎች የተደገፈ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማሪያ ስነ ዘዴ ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ረንረስ /RUNRES/ ፕሮጀክት ከ‹‹International Institute of Tropical Agriculture››፣ ‹‹University of Kwazulu-Natal››፣ ‹‹ETH-Zurich›› እና ከስዊዘርላንድ ልማት ተራድዖ ድርጅት (SDC) ጋር በመተባበር ከተማና ገጠርን በንጥረ ነገር ማስተሳሰር ላይ በሚሠራው ፕሮጀክት የ4ኛ ዓመት የፕሮጀክት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የምክክር ወርክሾፕ ከየካቲት 6-10/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ፓራዳይዝ ሎጅ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በረንረስ (RUNRES) ፕሮጀክት 4ኛ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ዓመታዊ የምክክር ወርክሾፕ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞና ጎፋ ዞኖች እንዲሁም ከጀርመኑ ሰሃይ ሶላር ማኅበር ጋር ለቀጣይ ሦስት ዓመታት በታዳሽ ኃይል ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት የካቲት 1/2015 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University, Sahay Solar Association, Gamo and Gofa Zonal Administrations have signed a Memorandum of Understanding for the next three years to install off-grid solar systems for off-grid electrification, on February 8, 2023. see more photos
Read more: Three Years Joint Pact Signed to Extend Sahay Solar Project in Gamo and Gofa Zones

