- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ መጋቢት 02/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ለ2015 ዓ/ም አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የካቲት 30/2015 ዓ/ም የእንኳን ደኅና መጣችሁ መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ
- Details
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ማዕከል ማስ/ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ከሚገኙ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራ፣ ሕክምና አሰጣጥ፣ ቁጥጥርና መከላከል አዳዲስ አሠራሮች ዙሪያ ከመጋቢት 1-3/2015 ዓ/ም ድረስ የቆየ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ላይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
ወ/ሪት ፀሐይ በጆ በርሶ ከአባታቸው ከአቶ በጆ በርሶ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አየለች ወ/ሥላሴ በጋሞ አውራጃ አርባ ምንጭ ከተማ ጥር 21/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
Arba Minch University hosted the 9th national research symposium on “Science for Sustainable Development” from 10th to 11th March, 2023. Click here to see pictures.
Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Science for Sustainable Development




