• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
evet.jpg
previous arrow
next arrow

በ2014 የትምህርት ዘመን ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Thu, 18 November 2021 8:52 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት የሚደረግበት ቀን ኅዳር 12/2014 ዓ.ም

Read more: በ2014 የትምህርት ዘመን ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

በዓባያ ካምፓስ የተገነባው የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮ ሕንፃ ተመርቆ ሥራ ጀመረ

Details
Thu, 18 November 2021 8:43 am

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ (ዓባያ ካምፓስ) የተገነባው የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮ ሕንፃ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ሌሎች ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት ጥቅምት 26/2014 ዓ/ም ተመርቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በዓባያ ካምፓስ የተገነባው የአስተዳደርና የመምህራን ቢሮ ሕንፃ ተመርቆ ሥራ ጀመረ

ለሳውላ ካምፓስ የአስተዳደር ሠራተኞች በሥርዓተ-ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 18 November 2021 8:21 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ለሳውላ ካምፓስ የአስተዳደር ሠራተኞች በሥርዓተ-ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ዙሪያ ጥቅምት 25/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለሳውላ ካምፓስ የአስተዳደር ሠራተኞች በሥርዓተ-ጾታና ጾታዊ ትንኮሳ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

በኢንደስትሪና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ያተኮሩ የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ተገመገሙ

Details
Thu, 18 November 2021 7:38 am

የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት የኅብረተሰቡን ችግር ሊፈቱ የሚችሉና በኢንደስትሪና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ያተኮሩ 15 የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ ጥቅምት 30/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በኢንደስትሪና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ያተኮሩ የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ተገመገሙ

በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተካሄደ

Details
Wed, 17 November 2021 8:02 am

ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ከ “GIZ” ጋር በመተባበር ወጣቶችን በትምህርት ቤት በማሳተፍ በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የመሬት መራቆትና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ጥቅምት 27/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ የተራቆቱና የተጎዱ ሥነ-ምኅዳሮችን መልሶ ለማቋቋም በሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተካሄደ

  1. Students Auto Placement
  2. የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት ላይ ውይይት አካሄደ
  3. የዓለም መምህራን ቀንን ምክንያት ያደረገ ኮንፈረንስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  4. AMU-IUC ፕሮግራም ለ3ኛ ዲግሪ ነፃ የትምህርት ዕድል የሴት መምህራን ተሳትፎ እንዲጨምር ውይይት አደረገ

Page 307 of 557

  • 302
  • 303
  • 304
  • 305
  • 306
  • 307
  • 308
  • 309
  • 310
  • 311

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap