
- Details
ማክሰኞ ኅዳር 08/2013 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በአገር ደረጃ እንዲካሄድ ለቀረበው አገራዊ ጥሪ መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱና በያለበት በመቆም ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት በተግባር አረጋግጧል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ

- Details
2ኛ ዙር የደምባ ተፋሰስ አፈር መሸርሸር ቅነሳና የሸክላ ሠሪዎችን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ማሻሻል ላይ ያተኮረ የምርምር ፕሮጀክት አጀማመር ውይይት በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ ጥቅምት 21/2013 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡
Read more: በዲታ ወረዳ የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የሸክላ ሠሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመ ፕሮጀክት ተጀመረ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ኬሚስትሪ ቤተ-ሙከራ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ የንጽህና መጠበቂያዎች አመራረት ሂደትን አስመልክቶ ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ጉብኝት አካሂደዋል፡፡

- Details
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መመሪያ መሠረት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአማካሪ ምክር ቤት ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ተቋቁሟል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በጋሞ ዞን ጨንቻ ወረዳ ዶርዜ ቀበሌ የቴክኒክና ሙያ እና የዩኒቨርሲቲ ትምህርት አጠናቀው ሥራ ላጡና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚኖሩ እማወራ ሴቶች ከቀርከሃ ምርት የተለያዩ ቁሳቁሶችን ማምረትና መሸጥ የሚያስችል ሥልጠና ከጥቅምት 16/2013 ዓ.ም ጀምሮ እየሰጠ ይገኛል፡፡
Read more: ሴቶች የራሳቸዉ ገቢ እንዲኖራቸዉ የሚያስችል የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና እየተሰጠ ነው