• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Details
Wed, 16 December 2020 8:40 am

የዩኒቨርሲቲዉ ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች መምህራን በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በዋናዉ ግቢ አቅራቢያ ከሚገኙ ሦስት ቀበሌያት ለተወጣጡ 100 ተማሪዎች የመማሪያ ደብተርና እስክሪፕቶ ድጋፍ ጥቅምት 19/2013 ዓ.ም አድርጓል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት በኮቪድ-19 መተዳደሪያ መመሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጠ

Details
Wed, 16 December 2020 8:38 am

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት መማር ማስተማርን ለማስቀጠል ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ በቀረበው የመተዳደሪያ መመሪያ ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጥቅምት 20/2013 ዓ/ም ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሥራን ለማስቀጠልና ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የመተዳደሪያ መመሪያ መኖሩ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው አመራር፣ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እንዲሁም ሌሎች በግቢ ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡ አካላት መመሪያውን በአግባቡ ተፈፃሚ እንዲያደርጉ ዶ/ር ዳምጠው አሳስበዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት በኮቪድ-19 መተዳደሪያ መመሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጠ

ማስታወቂያ

Details
Wed, 16 December 2020 8:36 am

ለአርባ ምንጭ ዩነቨርሲቲ የ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ

ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ተግባቦት አማራጮች ተመራቂ ተማሪዎች ጥቅምት 25 እና 26 ግቢ እንድትገቡ ከጥቅምት 03/2013 ዓ/ም ጀምሮ ያስተዋወቀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በተፈጠረው አሁናዊ አገራዊ ሁኔታ ምክንያት ከተለያዩ አከባቢዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር የተፈጠረ መሆኑን መገንዘብ ችለናል፡፡

Read more: ማስታወቂያ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ለዘርፉ ዕድገት በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

Details
Wed, 16 December 2020 8:35 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት በጂኦ ስፓሻል ትምህርትና ሥልጠና፣ ምርምር፣ ዕድገት እንዲሁም መረጃ ልውውጥ ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ለዘርፉ ዕድገት በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮቪድ-19 ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

Details
Wed, 16 December 2020 8:31 am

ዩኒቨርሲቲው ለ7 ወራት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የቅድመ ምረቃ ትምህርት ለማስጀመር በመማር ማስተማሩ ዘርፍ አስፋላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር የቻለ ከበደ ገልፀዋል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮቪድ-19 ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

  1. የዓባያና ጫሞ ሐይቆች ከመጠን በላይ በመሙላት ከብዙ ዓመታት በኋላ ዳግም መገኛኘታቸው ተገለጸ
  2. የነባርና አዲስ ገቢ ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ማስታወቂያ
  3. የ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ መርሃ ግብር ማስታወቂያ
  4. የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ክብርት አምባሳደር ሣህለወርቅ ዘውዴ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላላቸው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት ድጋፍ እንደሚደረግ ገለጹ

Page 311 of 513

  • 306
  • 307
  • 308
  • 309
  • 310
  • 311
  • 312
  • 313
  • 314
  • 315

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap