- Details
Arba Minch University’s new Sawla Campus is likely to begin academic activities by December 2015-16 academic year end with AMU Senate giving nod for the same in its recent meeting, informed Advisor for Academic Affairs Vice President, Dr Damtew Darza.
Read more: Sawla Campus to start academic activities soon: Dr Damtew
- Details
For the academic year 2015-16 (2008EC), Arba Minch University, has launched four new under-graduates and four graduate programs. Doctoral studies (PhD) in Animal Nutrition and another Master in Post-Harvest Management are under consideration.
Read more: AMU Senate approves 4 PG, 4 UG new programs for this year
- Details
ለመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ እንኳን ለ8ኛው ዓመት ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ክብረ በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያልን “ በህዝቦቿ ተሳትፎ ህዳሴዋን ለማረጋገጥ ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ ለማድረግ እየተጋች ያለች አገር ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 8 /2008 ዓ.ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ ይከበራል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በዕለቱ በመገኘት በዓሉን እንድናከብር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!! ማሳሰቢያ፡- ከሌሎች ካምፓሶች ለሚገኙና በዓሉን ለሚታደሙ ዩኒቨርሲቲያችን የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
- Details
ለመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ እንኳን ለ8ኛው ዓመት ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ክብረ በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያልን “ በህዝቦቿ ተሳትፎ ህዳሴዋን ለማረጋገጥ ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ ለማድረግ እየተጋች ያለች አገር ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 8 /2008 ዓ.ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ ይከበራል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በዕለቱ በመገኘት በዓሉን እንድናከብር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!! ማሳሰቢያ፡- ከሌሎች ካምፓሶች ለሚገኙና በዓሉን ለሚታደሙ ዩኒቨርሲቲያችን የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
- Details
Arba Minch University will be celebrating 8th Ethiopian National Flag Day on 19th October, 2015. The national flag (Sendek Alama) will be hoisted at the old management building in a colourful ceremony to be held at Main Campus at 8.30 am.
Read more: Arba Minch University to celebrate ‘Flag Day’ on Oct. 19