የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ከደቡብ ኦሞ፣ ከሰገን አካባቢ ህዝቦች፣ ከወላይታና ከዳውሮ ዞኖች ለተወጣጡ ከ60 በላይ የጤና ጣቢያና የሆስፒታል ባለሙያዎች የስጋ ደዌ፣ የቲቢና የኤች አይ ቪ/ኤድስ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያስችል ስልጠና ከየካቲት 27 - መጋቢት 10 /2008 ዓ/ም ለአስር ቀናት በሁለት ዙር ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Department of Sociology and Social Anthropology along with Social and Behavioral Sciences Research Unit (SBSRU) of College of Social Science and Humanities has organized a daylong workshop to observe ‘World Day for Cultural Diversity: Dialogue and Development’, at Chamo Campus on 25th May, 2016. Click here to see the pictures.

AMU has observed ‘The National Day’ (Ginbot 20) with patriotic fervor and enthusiasm at Main Campus on 26th May, 2016. University high officials, teachers, administrative staff, students and others graced the function. Click here to see the pictures.

Eminent Professor of Plant Science from Addis Ababa University, Prof. Ensermu Kelbessa, while gracing the two-day national symposium ‘Science for sustainable development’ unraveled some startling facts about Ethiopian flora; following is the full text of his interview.

  • 1ኛ እጣ 10 ሚሊየን ብር
  • 2ኛ እጣ 5 ሚሊየን ብር
  • 3ኛ እጣ 2 ሚሊየን ብር
  • 4ኛ እጣ 1 ማሊየን ብር እና
  • ሌሎች ከ 480000 በላይ ሽልማቶችን ይዞ  መጥቷል፡፡
  • በ40 ብር ሚሊየነር እና ቱጃር ሀብታም ይሁኑ
  • ማን ያውቃል የፈጣሪ ነገር ከእርስዎ የሚጠበቀው ከ40 ብር እስከ 10 ብር ብቻ
  • እየተሸለሙ የህዳሴውን ግድብ በመገንባት ታሪካዊ አሻራዎትን ያኑሩ
  • የህዳሴውን ግድብ መገንባት ለእኔ ኩራትም ማስታወሻየም ነው

በ8100A በደቡብ ክልል ብቻ ከ120 በላይ እድለኞች በመኪና እና በሌሎች ሽልማቶች ተንበሽብሸዋል፡፡

ሎተሪው  በዩኒቨርሲቲያችን  ለሽያጭ  የቀረበ  በመሆኑ  እንዲገዙ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

22/9/08 ዓ.ም