• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅ እየሠራ ይገኛል

Details
Wed, 08 April 2020 7:28 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በአርባ ምንጭ ክላስተር በምዕራብ አባያ፣ ደራሼ፣ ዛላና ቁጫ ወረዳዎች በሚገኙ 16 ቀበሌያት ምርጥ ዘሮችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡

የፕሮግራሙ አስተባባሪ ዶ/ር መብራቱ ዓለሙ እንደገለጹት የፕሮጀክቱ ዓላማ መልካም ተሞክሮዎችንና የተለያዩ ዝርያዎችን ከምርምር ጣቢያዎች በማምጣት የሴፍቲኔት ተጠቃሚ አርሶ አደሮች በምግብ ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅ እየሠራ ይገኛል

AWTI with global partners bag ‘JOINT Project 2020’

Details
Thu, 02 April 2020 8:13 am

AMU’s Water Technology Institute has signed 2-year joint project as part of the university cooperation for development of Flemish Interuniversity Council (VLIR) called, JOINT Project 2020 ‘Internet of Drops: Linking small water-related observations towards a cloud of data with IoT-enabled sensor networks’ with KU Leuven, Ecuador’s National Polytechnic School and Catholic University of Cuenca which is funded by VLIRUOS. Click here to see the pictures

Read more: AWTI with global partners bag ‘JOINT Project 2020’

GERD: AMU collectively trashes Egypt’s argument as hollow

Details
Tue, 24 March 2020 5:20 am

The first ever talk-show on Ethiopia’s hydropower giant - Grand Ethiopian Renaissance Dam hosted by Walta TV at Haile Resort, Arba Minch has mirrored the deep-rooted anguish, seething anger and concern of professionals, academicians of AMU community, who unanimously stand for its completion.

Professionals from Water Resources Engineering, Law, Academics, Research & Community Service countering Egypt’s argument on Nile River espoused ongoing public and diplomatic engagements by Ethiopian government and at different forums will establish Ethiopian standpoint in stronger manner. Click here to see the pictures

Read more: GERD: AMU collectively trashes Egypt’s argument as hollow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ

Details
Tue, 17 March 2020 1:24 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሀይ ሶላር ፕሮጀክት አማካይነት በጨንቻ ወረዳ የሚገኘውን ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከየካቲት 20/2012 ዓ/ም ጀምሮ የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ

የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ

Details
Tue, 17 March 2020 1:22 pm

በማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ እና በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም በህግ እና በስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ት/ቤቶች የ2012 ዓ/ም 1ኛ ወሰነ ትምህርት በስኬት መጠናቀቁን የኮሌጆቹና የት/ቤቶቹ ዲኖች ገልጸዋል፡፡

የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን እና የካምፓሱ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉጌታ ደበሌ እንደገለጹት የ1ኛ ወሰነ ትምህርት የመማር ማስተማር ሂደት እጅግ በተሳካና በሰላማዊ መንገድ ተጠናቋል ብለዋል፡፡ በጥናትና ምርምር አተገባበር ላይ ለመምህራን ስልጠናዎችን በመስጠት ወደ ሥራ እንዲገቡ በመደረጉ በተለይም ነባር መምህራን በተቀላጠፈ ሁኔታ ምርምር እያከናወኑ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡

Read more: የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ

  1. ዩኒቨርሲቲው ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው CIMPA የተሰኘ ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል
  2. Annual Research Review: Arba Minch University reviews 530 projects
  3. 2ኛው የባህል ፊልም ፌስቲቫል በደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከል ተካሄደ
  4. ዩኒቨርሲቲው በጎርፍና በመሬት ናዳ ለተጎዱ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ

Page 327 of 513

  • 322
  • 323
  • 324
  • 325
  • 326
  • 327
  • 328
  • 329
  • 330
  • 331

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap