በማህበራዊና ስነ-ሰብ ኮሌጅ 118 አባላትን ያቀፈ የህግ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ማህበር ጥቅምት 19/2008 ዓ/ም ተመስርቷል፡፡
የማህበሩ አባል ተማሪ ምስጋና ሙባረክ እንደገለፀችው የማህበሩ ዓላማ የዩኒቨርሲቲውንና የአካባቢውን ህብረተሰብ የህግ ግንዛቤ ማስጨበጥ፣ ነፃ የህግ ድጋፍ መስጠት፣ ህግን ባለማወቅ ከሚመጡ ችግሮች መጠበቅና ግጭቶችን ከፍርድ ቤት ይልቅ በአማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች እንዲፈቱ ማስተማርና መደገፍ ነው፡፡ በተጨማሪም የህግ ተማሪዎችን በተለያዩ የማህበረሰብ አገልግሎት በማሳተፍ በዜጎች ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች በተለይም በፆታ እኩልነት በንድፈ ሃሳብ ደረጃ የቀሰሙትን ትምህርት በተግባር እንዲለማመዱና የህግ ግንዛቤያቸውን በማሳደግ በመልካም ስነ- ምግብር እንዲታነፁና የዩኒቨርሲቲውን ህግና ደንብ እንዲያከብሩ የሚደርግም ነው ፡፡
የህግ ትምህርት ክፍል ተጠሪ መ/ር ደረጀ ማሞ የማህበሩ መመስረት ተማሪዎች ራሳቸውን ችለው በማህበረሰብ አገልግሎት እንዲንቀሳቀሱና ዩኒቨርሲቲው በሃገር ውስጥና ከሃገር ውጪ ተቋማት ጋር ግንኙነት እንዲመሠርት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል ፡፡
የጋሞ አካባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ በሻ ከህግ ሙያ ጋር ተያይዞ ትልቅ ኃላፊነት ፣ጊዜና ቦታ ሰጥቶ የመልካም አስተዳደር ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የበለጠ ከፋ እንዲል የህግ እውቀት ያላቸውን የሰው ኃይሎች  በብዛት ማፍራት ወሳኝነት እንዳለው ዓላማ አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ተናግረዋል ፡፡ዲሞክራሲያዊ ስርዓት እንዲጎለብት የህግ የበላይነት ሊከበር የሚገባ ሲሆን  እነዚህ የዛሬዎቹ ተማሪዎች በጋራ ሆነው በአጠቃላይ ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ ከታች ጀምሮ ያለው ሃይል  ርብርብ ሲያደርግ ነው ብለዋል ፡፡
ተሳታፊዎቹ በሰጡት አስተያየት የህግ ት/ቤት ለማህበረሰቡ እያደረገው ያለው የነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎቶች፣ ሰዎች በቤታቸው ሆነው  በነፃ የህግ መንገድ የሬዲዮ ፕሮግራም ስለ ህግና ሰብዓዊ መብቶች  ምንነት እንዲረዱ የማድረጉ ተግባር የሚበረታታ እንደሆነና ተማሪዎቹ በማህበር መዋቀራቸው ይህንንና መሰል ተግባራቶችን በመወያየት የበለጠ እንዲሰሩ ያስችላቸዋል ሲሉ  ተናግረዋል ፡፡
በመጨረሻም ለማህበሩ መመስረት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ መ/ራንና ተማሪዎች የማበረታቻ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡

Sahay Solar Association Africa (Sahay), University of Applied Sciences of Southern Switzerland (SUSPI), Arba Minch University, Southern Nations, Nationalities and People’s Region’s Gamo Gofa Zone office have entered into an agreement to install solar energy systems at 50 rural health centres that have no access to the national electricity grid on 14th April 2015 at Arba Minch.

Arba Minch University since its inception has shown upward trends in all spheres of activities. If its ever rising student’s enrolment, higher numbers of engineering passed-outs and substantial increase in girl students opting higher education are any indications then AMU rightly deserve the pride of place in Ethiopia. Sharp declining attrition rate further makes its claim more credible.

Institutional Quality Enhancement (IQE) Directorate has conducted five-day Higher Diploma Program (HDP) training for the newly appointed Arba Minch University teachers from 19th to 23rd Oct 2015, at Main Campus.

To make organization effectively performance-driven, Arba Minch University, has introduced, a new work dynamics called - ‘Cascading Structure.’ University President, Dr Feleke Woldeyes, signing agreements in that regard with his deputies at new Senate Hall on 15th October 2015, called it a new beginning. Click here to see the Pictures.