
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሥሩ ከሚገኙ የሥራና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች ጋር በ2017 ዓ.ም የሚተገበር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል(KPI) ጥር 5/2017 ዓ.ም ተፈራርሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሥሩ ከሚገኙ ኃላፊዎች ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረመ

- Details
አርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንሲቲትዩት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች፣ መምህራንና ቴክኒካል ሠራተኞች ጋር በ‹‹KPI›› ማስፈጸሚያ ዝርዝር ሃሳቦች፣ እየተሠሩ ባሉ የፕሮግራም ዕውቅና እና የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ሥራዎች ዙሪያ ጥር 2/2017 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ በዕለቱ ኢንስቲትዩቱ በ2017 ዓ/ም የሚተገበር የቁልፍ አፈጻጸም ማሳያ ውል በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
ወ/ሪት ከበቡሽ ዋልጬ ከአባታቸው ከአቶ ዋልጬ መንገሻ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ካንኤ ዳረቴ በ1978 ዓ.ም በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ደጋ ኦቾሎ ቀበሌ ተወለዱ::

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ‹‹Biology›› ት/ክፍል በ ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር መሐመድ ሰኢድ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥር 2/2017 ዓ.ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Selected Paper will be published on special issues for Journal of Water Management Modeling’s
Arba Minch University in Ethiopia is hosting the 23rd International Symposium on Sustainable Water Resources Management, a premier global conference for scholars, practitioners, decision-makers, and stakeholders dedicated to sustainable water resource management. This symposium provides an interdisciplinary platform for discussing the latest innovations, challenges, and solutions in water sustainability, with a focus on both regional and global perspectives.
Read more: 23rd International Symposium on Sustainable Water Resources Development May 23-24/2025
- Campus France Ethiopia Briefs AMU Students and Academic Staff on Study Opportunities in France
- Call for Abstracts
- AMU-SIFA JOB-FEET Project Held Three Day Training for Young Entrepreneurs on Enset Seedling Propagation, Distribution and Entrepreneurship Mindset
- Scholarship Opportunities Orientation to study in France By Campus France Ethiopia Today