• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል የተሻለ ምርት የሚያስገኙ ምርጥ የፍራፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ

Details
Mon, 21 January 2019 12:09 pm

ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል የተሻለ ምርት የሚያስገኙ ምርጥ የፍራፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ ::ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል ለአካባቢው የአፈርና አየር ፀባይ ተስማሚ፣ ምርታማና በሽታን መቋቋም የሚችሉ አምስት የፍርፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱንና ዝርያዎቹን ለህብረተሰቡ ለማሰራጨት በዝግጅት ላይ መሆኑን አሳውቋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል የተሻለ ምርት የሚያስገኙ ምርጥ የፍራፍሬና የአትክልት ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ

Sugarcane breeding will make Ethiopia self-reliant: Prof A Q Khan

Details
Mon, 14 January 2019 6:39 am

Sugarcane is one of the most important crops, which is likened by an ant to elephant for it sweetens our delicacies and satisfies our gastronomic delight. Ethiopia having only 5.1 kg per capita consumption of sugar needs to enhance its production so that everyone in the country has enough on their platter. Click here to see pictures 

Read more: Sugarcane breeding will make Ethiopia self-reliant: Prof A Q Khan

የፎረንሲክ ሳይንስ ትምህርትን ለማስፋፋት ምሁራን ለዘርፉ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ

Details
Fri, 11 January 2019 7:02 am

1ኛው አገር አቀፍ የህግ ማስከበር እና 2ኛው የወንጀል ምርመራና ፎረንሲክ ሳይንስ ዓውደ ጥናት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አዘጋጅነት ከታኅሣሥ 25-26/2011 ዓ/ም በኮሌጁ ተካሂዷል፡፡ የከፍተኛ ትምህርትና ሌሎች የተለያዩ ተቋማት ከሚያካሂዱት የፎረንሲክ ኬሚስትሪና ቶክሲኮሎጂ ምርመራ ጥናት ልምድ ለመቅሰምና  ለሌሎች ለማካፈል፣ የአገራችንን የፎረንሲክ ምርመራ እድገት አንድ ደረጃ ከፍ ለማድረግ፣ የማኅበረሰብ ፖሊስ ቁጥጥር ሥራዎችና የተደራጁ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር እንዲሁም አገሪቱ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶችን ዓይነትና መንስኤዎች በመለየት የአገሪቱ የህግ አከባበር ሥርዓት በተገቢው መንገድ እንዲመራ ለማድረግ ዓውደ ጥናቱ ተዘጋጅቷል፡፡ በዓውደ ጥናቱ የሁለት ቀናት ቆይታ በፎረንሲክ ሣይንስ 3 እና በህግ ማስከበር 7 በድምሩ 10 ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን ከ360 በላይ ተሳታፊዎች ታድመዋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Read more: የፎረንሲክ ሳይንስ ትምህርትን ለማስፋፋት ምሁራን ለዘርፉ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ

በነፃ የትምህርት ዕድል እና በፓርትነርሽፕ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

Details
Wed, 09 January 2019 12:12 pm

በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የትምህርት ዘርፍ አማካሪ ዳይሬክቶሬት ለዩኒቨርሲቲው መምህራን እና ተማሪዎች በውጪ አገር የትምህርት ዕድል አሰጣጥ፣ የቪዛ ሂደት፣ የመምህራን ልምድ ልውውጥ፣ በውጪ አገር ተቋማት የሥራ እድል ማመቻቸት እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የልምድ ልውውጥ የውይይት መድረክ ከታኅሣሥ 12-13/2011 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Read more: በነፃ የትምህርት ዕድል እና በፓርትነርሽፕ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

AMU to tie up with iTCSD to harness horticulture potential

Details
Fri, 04 January 2019 4:57 am

Arba Minch University, which was part of Innovative Technology Centre for Sustainable Development’s (iTCSD) stakeholders 1st meeting held at Adama Science and Technology University on 13th December, 2018, is expected to forge an alliance to exploit and promote potential of horticulture in Arba Minch. Click here to see the pictures

Read more: AMU to tie up with iTCSD to harness horticulture potential

  1. Monitoring & Research Project: Chamo on cusp of catastrophe
  2. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት
  3. Research Conference call for Paper Promotion
  4. የፕሮግራም በጀት ይዘት፣ አሠራርና አስተዳደር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 359 of 513

  • 354
  • 355
  • 356
  • 357
  • 358
  • 359
  • 360
  • 361
  • 362
  • 363

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap