
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ የሙዝ ግንድን በመጠቀም ለአትክልትና ፍራፍሬ የሚያገለግል ጨዋማ አፈርን ማከም እንዲሁም የምርት መጠንን መጨመር የሚያስችል ተፈጥሯዊ ፈሳሽ ማዳበሪያ በምርምር መገኘቱን ተመራማሪዎች ገልጸዋል፡፡ ለምርምር ሥራው ዩኒቨርሲቲው 1.75 ሚሊየን ብር የመደበ ሲሆን በሥራው ላይ ስድስት ተመራማሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ጨዋማ አፈርን ማከም እና የምርት መጠንን መጨመር የሚያስችል ተፈጥሯዊ ፈሳሽ ማዳበሪያ በምርምር መገኘቱ ተገለጸ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በካምባ ዙሪያ ወረዳ ዲንጋሞ ቀበሌ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክርስቲያን ኤይድ ትብብር ግንባታው ሊጠናቀቅ የተቃረበውን የዲንጋሞ አነስተኛ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ኅዳር 28/2017 ዓ/ም የመስክ ምልከታ አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ግንባታው ሊጠናቀቅ የተቃረበውን የዲንጋሞ አነስተኛ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ “Geography and Environmental Studies” ትምህርት ክፍል በ“Environment and Natural Resource Management” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ወርቅአፈራሁ አመነሸዋ ታኅሣሥስ 05/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በጫሞ ካምፓስ በሚገኝዉ ‹‹GIS Lab›› ውስጥ ያቀርባል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር አመራሮች ቀደም ሲል ያሉ አሠራሮች፣ ተሞክሮዎች፣ ተግዳሮቶች፣ አሁናዊ ነባራዊ ሁኔታና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ወሳኝ መረጃዎችን አስመልክቶ ኅዳር 27/2017 ዓ/ም አዲስ ከተመደቡ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያዩ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቱሪዝምና ሆቴል ማኔጅመንት ት/ክፍል ተማሪዎች 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ኅዳር 27/2017 ዓ/ም የጎዳና ላይ የጽዳት ዘመቻ አከናውነዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ የቱሪዝምና ሆቴል ማኔጅመንት ተማሪዎች የጽዳት ዘመቻ አከናወኑ