• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Mon, 02 December 2024 8:03 am

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላ ረቡዕ ታኅሣሥ 2 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሐሙስና ዓርብ ታኅሣሥ 3 እና 4 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ ታኅሣሥ 7 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

Read more: በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

የዕጩ ዶ/ር ጀምበር በክረ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Mon, 02 December 2024 7:52 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ"Geography and Environmental Studies" ትምህርት ክፍል በ"Environment and Natural Resource Management" ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው የዕጩ ዶ/ር ጀምበር በክረ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 21/2017 ዓ.ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዕጩ ዶ/ር ጀምበር በክረ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል 1.75 ሚሊየን ብር የተመደበለት ግራንድ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

Details
Mon, 02 December 2024 7:47 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ት/ት ክፍል "Improving the Quality of English Language Teaching Through Reflection " በሚል ርእስ በጋሞ ዞን በሚገኙ አራት 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የሚሠራ 1.75 ሚሊየን ብር የተመደበለት ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ኅዳር 21/2017 ዓ/ም ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በከምባ ፣ ጨንቻ ፣ ምዕራብ ዓባያና ሰላምበር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ የሚሆን ነው፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማስተማር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል 1.75 ሚሊየን ብር የተመደበለት ግራንድ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተሠራው የሕጻናት ማቆያ ማዕከል ተመረቀ

Details
Mon, 02 December 2024 7:35 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተሠራው የሕጻናት ማቆያ ማዕከል የምረቃና ሥራ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ኅዳር 20/2017 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተሠራው የሕጻናት ማቆያ ማዕከል ተመረቀ

የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

Details
Mon, 02 December 2024 7:20 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ አዲስና ነባር ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ኅዳር 20/2017 ዓ/ም ውይይት ያካሄደ ሲሆን በዕለቱ የ2017 ዓ/ም ዕቅድ የውል ስምምነትም  ከሥራ አስፈጻሚዎቹ ጋር ተፈራርሟል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

  1. በጫሞ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ለሚገኘው ልዩ ፍላጎት ት/ቤት እድሳትና የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
  2. Call for Applications: Funding Opportunities to support AMU enrolled PhD Students
  3. RE-ADVERTISEMENT CALL FOR PROPOSAL FOR THE YEAR 2017 E.C
  4. የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ግምገማ መርሃ ግብር

Page 47 of 513

  • 42
  • 43
  • 44
  • 45
  • 46
  • 47
  • 48
  • 49
  • 50
  • 51

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap