• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ኮሚቴ አባላት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 12 December 2024 1:54 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት እና የአካዳሚክ ፕሮግራሞች ግምገማና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና /Program Accreditation/ ሥራ ኮሚቴ አባላት ሀገር አቀፍ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን የፕሮግራም ዕውቅና አሰጣጥ ላይ ባዘጋጀው መገምገሚያ መስፈርት ዙሪያ ታኅሣሥ 2/2017 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ኮሚቴ አባላት ሥልጠና ተሰጠ

ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

Details
Thu, 12 December 2024 1:10 pm

ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ ዛራ የሳይንስ ባችለር ዲግሪ በባዮሎጂ በ1997 ዓ.ም፣ የሳይንስ ማስተርስ ዲግሪ በባዮሜዲካል ሳይንስ በ2001 ዓ.ም እና የዶክትሬት ዲግሪ በትሮፒካል እና ተላላፊ በሽታዎች ትምህርት ዘርፍ በ2008 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡

Read more: ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

ለ‹‹SCORE›› ፕሮጀክት ባለሙያዎች የፕሮጀክት ማኔጅመንት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 12 December 2024 11:59 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቪርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ማኅበረሰብ ተራድኦ ድርጅት ጋር በመተባበር ‹‹Spiritan Community Outreach Ethiopia - SCORE›› በተሰኘ ፕሮጀክት ላይ ለሚሠሩ ባለሙያዎች በፕሮጀክት ማኔጀመንትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከኅዳር 25-28/2017 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል ፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለ‹‹SCORE›› ፕሮጀክት ባለሙያዎች የፕሮጀክት ማኔጅመንት ሥልጠና ተሰጠ

ዶ/ር ኢንጂነር አብደላ ከማል የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተ/ፕሬዝደንት

Details
Thu, 12 December 2024 9:38 am

ዶ/ር ኢንጂነር አብደላ ከማል መሐመድ በ1997 ዓ/ም ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ ‹‹Hydraulic Engineering›› የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ1999 ዓ/ም በ ‹‹Hydraulic and Hydropower Engineering›› የትምህርት መስክ የሁለተኛ ዲግሪ፣ እንዲሁም ታኅሣሥ 2006 ዓ/ም ጀርመን ሀገር ሙኒክ ከተማ ከሚገኘው ‹‹Federal Armed University of Munich›› በ‹‹Water Resources Engineering›› የትምህርት መስክ የሦስተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

Read more: ዶ/ር ኢንጂነር አብደላ ከማል የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተ/ፕሬዝደንት

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር ከፍተኛ አመራሮች ሽኝት እና የአዲስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበልና ትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Tue, 10 December 2024 2:22 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ የተመደቡ ከፍተኛ አመራሮች የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት እና የትምህርት ሚኒስቴር አረካካቢ ልዑካን በተገኙበት ታኅሣሥ 1/2017 ዓ/ም ሽኝትና ትውውቅ አድርገዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር ከፍተኛ አመራሮች ሽኝት እና የአዲስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበልና ትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ

  1. ጨዋማ አፈርን ማከም እና የምርት መጠንን መጨመር የሚያስችል ተፈጥሯዊ ፈሳሽ ማዳበሪያ በምርምር መገኘቱ ተገለጸ
  2. የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ግንባታው ሊጠናቀቅ የተቃረበውን የዲንጋሞ አነስተኛ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ 
  3. የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ግምገማ መርሃ ግብር
  4. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያዩ 

Page 44 of 513

  • 39
  • 40
  • 41
  • 42
  • 43
  • 44
  • 45
  • 46
  • 47
  • 48

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap