
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት እና የአካዳሚክ ፕሮግራሞች ግምገማና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና /Program Accreditation/ ሥራ ኮሚቴ አባላት ሀገር አቀፍ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን የፕሮግራም ዕውቅና አሰጣጥ ላይ ባዘጋጀው መገምገሚያ መስፈርት ዙሪያ ታኅሣሥ 2/2017 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ኮሚቴ አባላት ሥልጠና ተሰጠ

- Details
ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ ዛራ የሳይንስ ባችለር ዲግሪ በባዮሎጂ በ1997 ዓ.ም፣ የሳይንስ ማስተርስ ዲግሪ በባዮሜዲካል ሳይንስ በ2001 ዓ.ም እና የዶክትሬት ዲግሪ በትሮፒካል እና ተላላፊ በሽታዎች ትምህርት ዘርፍ በ2008 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡
Read more: ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቪርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ማኅበረሰብ ተራድኦ ድርጅት ጋር በመተባበር ‹‹Spiritan Community Outreach Ethiopia - SCORE›› በተሰኘ ፕሮጀክት ላይ ለሚሠሩ ባለሙያዎች በፕሮጀክት ማኔጀመንትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከኅዳር 25-28/2017 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል ፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
ዶ/ር ኢንጂነር አብደላ ከማል መሐመድ በ1997 ዓ/ም ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ ‹‹Hydraulic Engineering›› የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ1999 ዓ/ም በ ‹‹Hydraulic and Hydropower Engineering›› የትምህርት መስክ የሁለተኛ ዲግሪ፣ እንዲሁም ታኅሣሥ 2006 ዓ/ም ጀርመን ሀገር ሙኒክ ከተማ ከሚገኘው ‹‹Federal Armed University of Munich›› በ‹‹Water Resources Engineering›› የትምህርት መስክ የሦስተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ የተመደቡ ከፍተኛ አመራሮች የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት እና የትምህርት ሚኒስቴር አረካካቢ ልዑካን በተገኙበት ታኅሣሥ 1/2017 ዓ/ም ሽኝትና ትውውቅ አድርገዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር ከፍተኛ አመራሮች ሽኝት እና የአዲስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበልና ትውውቅ መርሃ ግብር ተካሄደ