- Details
ለመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ እንኳን ለ8ኛው ዓመት ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ክብረ በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያልን “ በህዝቦቿ ተሳትፎ ህዳሴዋን ለማረጋገጥ ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ ለማድረግ እየተጋች ያለች አገር ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 8 /2008 ዓ.ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ ይከበራል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በዕለቱ በመገኘት በዓሉን እንድናከብር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!! ማሳሰቢያ፡- ከሌሎች ካምፓሶች ለሚገኙና በዓሉን ለሚታደሙ ዩኒቨርሲቲያችን የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
- Details
Arba Minch University will be celebrating 8th Ethiopian National Flag Day on 19th October, 2015. The national flag (Sendek Alama) will be hoisted at the old management building in a colourful ceremony to be held at Main Campus at 8.30 am.
Read more: Arba Minch University to celebrate ‘Flag Day’ on Oct. 19
- Details
በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በጋሞኛ እና በጎፍኛ ትምህርት የቅድመ ምረቃ መርሃ-ግብር ለመክፈት የሚያስችለውን የስርዓተ-ትምህርት ግምገማ ነሐሴ 26/2007 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ Click here to see the Pictures.
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞኛ እና በጎፍኛ የትምህርት መስኮች የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ-ትምህርት ግምገማ አካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ማዕከል በ2008 የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲው ለተመደቡ ከ5700 በላይ አዲስ ተማሪዎች ከመስከረም 24-25/2008 ዓ/ም በዋናው ግቢ አቀባበል አድርጓል፡፡ Click here to see the Pictures.
- Details
ዩኒቨርሲቲው ከፌዴራል ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ስትራቴጂያዊ ዕቅዶችና አፈፃፀሞች እንዲሁም በተቋማዊ የለውጥ ትግበራ ሥራዎች ላይ ከመስከረም 27/2008 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ Click here to see the Pictures.
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 የትምህርት ዘመን ከ5700 በላይ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሀገራዊና ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ሠጠ