• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ሰንደቃችን ክብራችን !!!

Details
Fri, 16 October 2015 7:54 am

ለመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ እንኳን ለ8ኛው ዓመት ብሔራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ክብረ በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያልን “ በህዝቦቿ ተሳትፎ ህዳሴዋን ለማረጋገጥ ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ ለማድረግ እየተጋች ያለች አገር ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 8 /2008 ዓ.ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ በ2:30 ጀምሮ ይከበራል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በዕለቱ በመገኘት በዓሉን እንድናከብር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!! ማሳሰቢያ፡- ከሌሎች ካምፓሶች ለሚገኙና በዓሉን ለሚታደሙ ዩኒቨርሲቲያችን የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት

Read more: ሰንደቃችን ክብራችን !!!

Arba Minch University to celebrate ‘Flag Day’ on Oct. 19

Details
Thu, 15 October 2015 1:29 pm

Arba Minch University will be celebrating 8th Ethiopian National Flag Day on 19th October, 2015. The national flag (Sendek Alama) will be hoisted at the old management building in a colourful ceremony to be held at Main Campus at 8.30 am.

Read more: Arba Minch University to celebrate ‘Flag Day’ on Oct. 19

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞኛ እና በጎፍኛ የትምህርት መስኮች የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ-ትምህርት ግምገማ አካሄደ

Details
Wed, 14 October 2015 12:21 pm

በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ በጋሞኛ እና በጎፍኛ ትምህርት የቅድመ ምረቃ መርሃ-ግብር ለመክፈት የሚያስችለውን የስርዓተ-ትምህርት ግምገማ ነሐሴ 26/2007 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጋሞኛ እና በጎፍኛ የትምህርት መስኮች የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ-ትምህርት ግምገማ አካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች አቀባበል አደረገ

Details
Wed, 14 October 2015 12:20 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ማዕከል በ2008 የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲው ለተመደቡ ከ5700 በላይ አዲስ ተማሪዎች ከመስከረም 24-25/2008 ዓ/ም በዋናው ግቢ አቀባበል አድርጓል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች አቀባበል አደረገ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 የትምህርት ዘመን ከ5700 በላይ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሀገራዊና ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ሠጠ

Details
Wed, 14 October 2015 12:19 pm

ዩኒቨርሲቲው ከፌዴራል ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ስትራቴጂያዊ ዕቅዶችና አፈፃፀሞች እንዲሁም በተቋማዊ የለውጥ ትግበራ ሥራዎች ላይ ከመስከረም 27/2008 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 የትምህርት ዘመን ከ5700 በላይ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ በሀገራዊና ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ሠጠ

  1. ለእንሰት ፓርክ ህብረት ሥራ ማህበር አባላት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠና ተሰጠ
  2. ለመጀመሪያ ዓመት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች
  3. AMU conducts week-long training for academic, admin staff
  4. Four-day training for fresh students begins from Oct. 8

Page 454 of 523

  • 449
  • 450
  • 451
  • 452
  • 453
  • 454
  • 455
  • 456
  • 457
  • 458

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap