- Details
የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር /Malaria Research Network of Ethiopia/ ስድስተኛውን አውደ - ጥናት ከነሐሴ 19-20/ 2007 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካሂዷል፡፡
Read more: ስድስተኛው የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር አውደ-ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
በኢፌዴሪ የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 515/99 እና አዋጁን ለማስፈፀም በወጡት ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰንን አስመልክቶ ከፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ጋር በመተባበር ለሰው ኃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ሠራተኞች፣ ለሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ጳጉሜ 2/2007 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የልማትና የሠላም ሥራዎችን ከከተማ አስተዳደሩና ከአካባቢው ኅብረተሰብ ጋር በቅንጅት ለመሥራት የሚያስችለው ‹የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የአካባቢ አስተዳደርና ማኅበረሰብ ትስስር የሠላም ፎረም› ነሐሴ 08/2007 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ተመሥርቷል፡፡
Read more: ‹የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የአካባቢ አስተዳደርና ማኅበረሰብ ትስስር የሠላም ፎረም› ተመሠረተ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ በተዘነጉ የሞቃታማ አካባቢ በሽታዎች /Neglected Tropical Diseases/ በሀገሪቱ የመጀመሪያውን የምርምርና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሙን ነሐሴ 02/2007 ዓ.ም ባካሄደው ወርክሾፕ ይፋ አድርጓል፡፡
Read more: የተዘነጉ የሞቃታማ አካባቢ በሽታዎች የምርምርና ሥልጠና ማዕከል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ማዕከል ያደረገው የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ፕሮግራም ‹‹ጥራት ያለው መረጃ ለተሻለ ጤና ልማት›› በሚል መሪ ቃል የግማሽ ቀን የባለድርሻ አካላት ውይይት ተደረገ፡፡
Read more: “የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ፕሮግራም ” የባለ ድርሻ አካላት ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ