- Details
Education Minister, Mr Shiferaw Shigute along with Arba Minch Town Administrator, Mr Tilahun Kebede, AMU Board Chairman, Mr Tagesse Chafo, AMU President, Dr Feleke Woldeyes and university top officials laid the foundation stone for 300-bedded Referral-cum-Teaching hospital at Secha, Arba Minch, on March 14, 2015. Construction will be completed in three years time. Click here to see the Pictures.
Read more: Minister lays foundation stone for AMU’s referral-cum-teaching hospital
- Details
Arba Minch University’s Indian expatriate teacher, Mr Balakrishnan Masanam Subbarayalu, who was working as senior lecturer with Institute of Technology’s Electrical Engineering Department from September 16, 2011, died of cardiac arrest on April 2, 2015, at Arba Minch, Ethiopia.
- Details
‘‘This day provides an opportunity to recognize the immeasurable achievements of women and their contribution to the society. She shapes up our life; her nurturing prepares us to face the challenges and make life better. Thus she deserves to be revered and any efforts to undermine her esteem would be thwarted, said Academic Affairs Vice President, Dr Agena Anjulo. Click here to see the Pictures.
Read more: Ethiopia firmly believes in women empowerment: Dr Agena
- Details
የፌዴራል የስነ -ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአምስቱም ግቢዎች ለሚገኙ ተመራቂ ተማሪዎች ከመጋቢት 21 -25 /2007ዓ/ም ድረስ በሙስና ፅንሰ-ሃሳብ ፣ በስነ-ምግባርና በሙስና ወንጀል ህጎች ላይ ያተኮረ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
የሥልጠናው ዓላማ ተማሪዎቹ ተመርቀው ወደስራ ዓለም በሚቀላቀሉበት ወቅት የተለያዩ ብልሹ አሠራሮች ሊያጋጥሟቸው ስለሚችሉ ከወዲሁ ግንዛቤ ኖሯቸው ራሳቸውን በስነ-ምግባር በማነፅና ሙስናን በመከላከል የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ለማስቻል እንደሆነ የኮሚሽኑ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ሙሉነህ ጉግሳ ገልፀዋል ፡፡
ከኮሚሽኑ የመጡት አቶ ሃረጎት አብረሃም የሙስና ወንጀል ምንነትን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ፡-ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ፣ በሌላ ሰው መብት ላይ ጉዳት እንዲደርስ በማሰብ ለመንግስት ሰራተኛ የማይገባ ጥቅም ለመስጠት ቃል የገባ፣ የሰጠ፣ ያቀረበ ወይም ለማቅረብ የተስማማ እንዲሁም በአግባቡ ለተፈፀመ ወይም በአግባቡ ወደፊት ለሚፈፀም የመንግስት ስራ የማይገባ ጥቅምን የሰጠና መሰል ተግባራትን ያከናወነ የሙስና ወንጀል እንደፈፀመ የሚቆጠር መሆኑን አብራርተዋል ፡፡
በተጨማሪም በስልጣን ያለ አግባብ መገልገል፣ የመንግስት ስራን በማያመች መንገድ መምራት ፣በአደራ የተሰጠን ዕቃ ለሌላ ማዘዝ፣በህገ ወጥ መንገድ ገንዘብ መሰብሰብ ፣ ያለአግባብ ጉዳይን ማጓተት፣ ዋጋ ያለውን ነገር ያለ በቂ ክፍያ ማግኘት፣ ያለአግባብ ፈቃድ መስጠትና ማፅደቅ እንዲሁም ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ መያዝ የመሳሰሉት በመንግሥት ሠራተኞች የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች መሆናቸውን ጠቁመው ተመራቂ ተማሪዎች በቀጣይ ወደ ስራ አለም ሲገቡ ለሙስና ወንጀል እንዳይጋለጡ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል ፡፡
ሠልጣኞቹ በሰጡት አስተያየት ጊዜን በአግባቡ አለመጠቀም ፣ስራ ገበታ ላይ በሰዓት ያለመገኘትና ተገቢውን አገልግሎት አለመስጠት፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ የሆነ አካሄድ ያለመኖሩ በራሱ ሙስና መሆኑን ተናግረው ስልጠናው በዚህ ሰዓት መሰጠቱ የሙስና ወንጀሎችን ለይተን እንድናውቅና ቅድመ ጥንቃቄ እንድናደርግ የሚያስችለን ነው ብለዋል ፡፡
- Details
You just can’t ignore Mikias Solomon Assefa because of his ordinary look; glint in his eyes and flailing ambition would make you go deeper into his persona. He isn’t tall neither cute, but his achievement is extraordinary!
Read more: Self-belief, positive energy make the way, says Mikias