• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለመርማሪ ፖሊሶች የፎረንሲክ ማስረጃ ዝግጅት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 December 2022 1:14 pm

የዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ጋር በመተባበር ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎች ለተወጣጡ መርማሪ ፖሊሶች በፎረሲንክ ወንጀል ምርመራ ዘዴ እና የፎረንሲክ ማስረጃ ዝግጅት ዙሪያ ከታኅሣሥ 12-14/ 2015 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለመርማሪ ፖሊሶች የፎረንሲክ ማስረጃ ዝግጅት ሥልጠና ተሰጠ

ለኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 December 2022 12:33 pm

የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ለሚገኙ የወረዳና የከተማ አስተዳደር የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች ከታኅሣሥ 13-14/2015 ዓ/ም የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

በሀገር አቀፍ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ዩኒቨርሲቲውን የወከለችው ተማሪ በ2ኛነት አሸነፈች

Details
Tue, 27 December 2022 7:11 am

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ በተከበረው የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ወክላ የቀረበችው የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 4ኛ ዓመት ተማሪ ሱመያ ፌቲ ባቀረበችው የቢዝነስ ሃሳብ 2ኛ በመውጣት ኅዳር 25/2015 ዓ/ም ከሥራና ክሂሎት ሚኒስቴር 260 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆናለች፡፡ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲም የዕውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሀገር አቀፍ የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ዩኒቨርሲቲውን የወከለችው ተማሪ በ2ኛነት አሸነፈች

30ኛው የአካል ጉዳተኞች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Thu, 22 December 2022 2:23 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ማእከል ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ በሀገራችን ለ30ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን ከ6ቱም ካምፓስ ከመጡ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጋር ታኅሣሥ 9/2015 ዓ/ም ተከብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 30ኛው የአካል ጉዳተኞች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አደረጉ

Details
Wed, 21 December 2022 2:01 pm

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት ከታኅሣሥ 9-11/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አድርገዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አደረጉ

  1. የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ
  2. ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች በፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  3. ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት
  4. ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ

Page 227 of 549

  • 222
  • 223
  • 224
  • 225
  • 226
  • 227
  • 228
  • 229
  • 230
  • 231

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap