በዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ 38 ለሚሆኑ የእንሰት ፓርክ ህብረት ሥራ ማህበር አባላት ከነሐሴ 29 - 30 /2007 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

ለመጀመሪያ ዓመት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 - 6/2008 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሰው ቀን አስፈላጊ ፎርማሊቲ በሟሟላት ምዝገባ እንድታከናውኑ የሬጅስትራር ጽ/ቤት ጥሪውን ያስተላልፋል፤፤ከተጠቀስው ቀን ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ምንም ዓይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ በተጨማሪም እናሳስባለን፡፡

የሬጅስትራር ዳ/ጽ/ቤት

Ministry of Education in association with Arba Minch University’s week-long orientation workshop that began from Sept 18, 2015, for academic staff and administrative personnel concluded on Sept 24, 2015. Click here to see the Pictures.

AMU in association with Ministry of Education will begin four-day comprehensive orientation on the strategic issues for university’s fresh entrants in their respective campuses from 8th to 12th October, 2015.

Arba Minch University in association with Ministry of Education to begin five-day comprehensive orientation on strategic issues for senior students in their respective campuses from 2nd to 6th October, 2015.