
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በመማር ማስተማር፣ ምርምርና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት የካቲት 26/2017 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
- Details
የሶስተኛው ዙር (3rd Round) የ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ እና የፈተና ጊዜን ስለማሳወቅ:-
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳውላ ካምፓስ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትምህርት ክፍል የ2ኛ ዓመት ተማሪ ብሩክ ታምራት ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለተማሪው ቤተሰቦችና ዘመዶች፣ ጓደኞች እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ መጽናናትን ይመኛል፡፡

- Details
Arba Minch University (AMU) commemorates the 129th anniversary of the victory of Adwa with great enthusiasm in an event held at Main Campus on March 2, 2025. The event organized with the theme “Adwa: The Victory of the Black People” included paper presentations, panel discussions, and artistic performances. Click here to see more photos.
Read more: AMU Commemorates 129th Anniversary of the Victory of Adwa: The Victory of the Black Pride

- Details
Arba Minch University (AMU) recently held a two days training aimed at enhancing the advisory and coaching skills of its academic staff at Main Campus from February 27-28, 2025. The training is part of the Ethiopian Super-Stars project running from September 2023 to August 2026. Click here to see more photos.
- AMU-RUNRES Project held Phase II progress update meeting with its Beneficiaries
- AMU Rolls out 74 Medical Doctors and 129 Other Health Sciences graduates along with 11 PhDs, 252 Masters and 765 UG Graduates
- 11th National Symposium on Science for Sustainable Development: Synergetic Meet of Researchers across Nature, Agriculture, and Health Disciplines
- AMU held a Public Lecture on Linguistic Landscape and Language Standardization