
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ ወጣቶች ከመስከረም 11-15/2017 ዓ.ም ለ5 ተከታታይ ቀናት የቆየ የሰብእና ግንባታ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ከአርባ ምንጭ ከተማ ለተወጣጡ ወጣቶች የሰብእና ግንባታ (Mindset) ሥልጠና ተሰጠ

- Details
በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ ‹‹Hydraulic & Water Resources Engineering›› ፋከልቲ በ‹‹Hydraulic Engineering›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር መስፍን ረታ የመመረቂያ ጽሑፍ ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጹሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University (AMU) and EUR-ISS, Netherlands, an institution for higher education and research, and legal host of the International Center for Frugal Innovation, Arba Minch Polytechnic Satellite Institute (AMPSI) and Alliance College inked a Memorandum of Understanding (MoU) to establish a framework for collaboration and understanding between parties to engage in mutually beneficial initiatives at AMU, Main Campus, on October 18, 2024. Click here to see more photos.
Read more: AMU Signs Agreement with EUR-ISS, AMPSI and Alliance College

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹ሕሊና የልጃገረዶች ማብቃት ፕሮግራም›› ጋር በመተባበር አፍሪካ ኢምፓወርመንት ዩኬ ‹‹Africa Empowerment UK›› በተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ የዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች ታጥቦ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውል የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ጥቅምት 12/2017 ዓ/ም አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች የንጽሕና መጠበቂያ ድጋፍ ተደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በጾታና ሥርዓተ ጾታ ምንነት፣ በሥነ ተዋልዶ ጤናና የጤና መታወክ እንዲሁም በጾታዊ ጥቃት ባሕሪያትና መሰል ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጥቅምት 9/2017 ዓ/ም ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ