• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ላይ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 31 October 2022 9:27 am

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ማዕከል ማስ/ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ከሆስፒታሉ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ዙሪያ ከጥቅምት 18-19/2015 ዓ/ም የሁለት ቀናት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች በወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና አሰጣጥ አዳዲስ አሠራሮች ላይ ሥልጠና ተሰጠ

የማዕድን ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ያለውን አበርክቶ ከፍ ለማድረግ በትኩረት መሥራት ይገባል ተባለ

Details
Fri, 28 October 2022 2:44 pm

የደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ በ2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የማዕድን ሀብት አለኝታ ጥናት ውጤት የክልሉ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ማዕድንና ባዮፊዩል ኮርፖሬሽን እንዲሁም የክልል፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች በተገኙበት በወላይታ ሶዶ ጥቅምት 17/2014 ዓ.ም ይፋ አድርጓል። ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የማዕድን ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ያለውን አበርክቶ ከፍ ለማድረግ በትኩረት መሥራት ይገባል ተባለ

የሐዘን መግለጫ

Details
Fri, 28 October 2022 2:35 pm

መ/ር ወንዱ ዳባ ከአባታቸው ከአቶ ዳባ ሞጆ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ደስታ አመኑ በቀድሞ ሰሜን ኦሞ ዞን ጋርዱላ አውራጃ በጊዶሌ ወረዳ ጥር 7/1965 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

መ/ር ወንዱ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክ/ሀገር በጊዶሌ ወረዳ ጊዶሌ መለስተኛ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ እንዲሁም የ2ኛ ደረጃ  ትምህርታቸውን በጊዶሌ 2ኛ ደረጃ  ት/ቤት አጠናቀዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

AMU Senate Promotes Dr. Tesfaye Habtemariam to an Associate Professor

Details
Fri, 28 October 2022 8:20 am

Arba Minch University Senate promoted Dr. Tesfaye Habtemariam Gezahegn, an assistant professor and researcher in the Department of English Language and Literature, to an Associate Professorship Academic Rank on September 20, 2022. Click here for Pictures.

Read more: AMU Senate Promotes Dr. Tesfaye Habtemariam to an Associate Professor

የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ድፌንስ መርሃ-ግብር

Details
Wed, 26 October 2022 1:54 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በባዮሎጂ ት/ክፍል በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ  ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ተመስገን ዲንጋሞ የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 21/2015 ዓ/ም የመጨረሻ የምርምር ሥራቸውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዓባያ ካምፓስ በፒ.ኤች.ዲ አዳራሽ ያቀርባሉ፡፡

Read more: የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ድፌንስ መርሃ-ግብር

  1. የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
  2. የሐዘን መግለጫ
  3. የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ውይይት አደረጉ
  4. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላምና በስኬት ተጠናቀቀ

Page 203 of 513

  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202
  • 203
  • 204
  • 205
  • 206
  • 207

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap