• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ የምርምርና የማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ-ሃሳቦች ተገመገሙሙ

Details
Fri, 11 November 2022 12:49 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት አማካኝነት በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርገው የተዘጋጁ 35 ንድፈ-ሃሳቦች ቀርበው ከጥቅምት 24-25/2015 ዓ/ም ግምገማ ተካሂዶባቸዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ የምርምርና የማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ-ሃሳቦች ተገመገሙሙ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የግምገማዊ ሥልጠና መድረክ ተዘጋጀ

Details
Fri, 11 November 2022 12:32 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከዩኒቨርሲቲው ለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር  ለዩኒቨርሲቲው  ካውንስል አባላት ግምገማዊ የሥልጠና መድረክ ጥቅምት 22/2015 ዓ/ም አዘጋጅቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የግምገማዊ ሥልጠና መድረክ ተዘጋጀ

የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ድፌንስ መርሃ-ግብር

Details
Fri, 11 November 2022 9:55 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ት/ክፍል በ“Operation Research” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ሀብታሙ ፀጋዬ ነገ ቅዳሜ ኅዳር 03/2015 ዓ.ም ከረፋዱ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በዓባያ ካምፓስ በፒ.ኤች.ዲ. አዳራሽ እንዲሁም በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በማኔጅመንት ት/ክፍል በ“Marketing Management” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ስንታየሁ አሰፋ  ረቡዕ ኅዳር 7/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በዋናው ግቢ መሰብሰቢያ አዳራሽ የመመረቂያ ፅሑፎቻቸውን በማቅረብ የሚያስገመግሙ ይሆናል፡፡ በመድረኩም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች ይገኙበታል፡፡

Read more: የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ድፌንስ መርሃ-ግብር

ለመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክተሮችና የሲስተም አስተዳደር ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 11 November 2022 9:41 am

ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለተወጣጡ የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክተሮችና የሲስተም አስተዳደር ባለሙያዎች ‹‹Federated Identity System and Educational Roaming›› በሚል ርዕስ ከጥቅምት 24-26/2015 ዓ/ም  በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክተሮችና የሲስተም አስተዳደር ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለጻ ቀን ማስታወቂያ

Details
Thu, 10 November 2022 2:36 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ19/12/2ዐ14 ዓ.ም በምክትል ፕሬዝደንትነት ማዕረግ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር አወዳድሮ ለመሰየም ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከተመዘገባችሁት ተወዳዳሪዎች ዝቅተኛውን መስፈርት በማሟላት በመመሪያው መሠረት ከስር በስም የተገለጻችሁ ተወዳዳሪዎች ኅዳር 6/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለሚከናወነው ፓናል ኢንተርቪው እና ስትራቴጅክ ዕቅድ ገለፃ የተመረጣችሁ በመሆኑ በስም ዝርዝሩ ቅደም ተከተል መሠረት በተከታታይ ስለምታቀርቡ በተጠቀሰው ቀን በአዲሱ የስብሰባ አዳራሽ በሰዓቱ እንድትገኙ እናስታውቃለን፡፡

Read more: የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለጻ ቀን ማስታወቂያ

  1. የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለጻ ቀን ማስታወቂያ
  2. ማስታወቂያ
  3. AMU congratulates and applauds to Pal Mai Deng on his current government appointment as Water Resources & Irrigation Minister of the Republic of South Sudan
  4. በሳሙና ማምረት ላይ ለተደራጁ 6 ማኅበራት ከ7 መቶ ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

Page 201 of 513

  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202
  • 203
  • 204
  • 205

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap