• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ኮሚቴ ውስጥ አባል ሆኖ እየሠራ ነው

Details
Tue, 27 June 2023 1:15 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአባልነት የተካተተበት እንሰትን ብሔራዊ ስትራቴጂክ ሰብል ለማድረግ የተቋቋመው የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ከሚቴ አባላት ዩኒቨርሲቲው በመስኩ እያከናወናቸው የሚገኙ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማኅበረሰብ ጉድኝት ሥራዎችን በምርምር ቤተ-ሙከራዎችና ሠርቶ ማሳያዎች ላይ በመገኘት ከሰኔ 11-12/2015 ዓ/ም ምልከታና የመስክ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ የእንሰት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ኮሚቴ ውስጥ አባል ሆኖ እየሠራ ነው

በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 June 2023 12:42 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎሺፕ ኢትዮጵያ/Justice for All Prison Fellowship Ethiopia/ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ከሰኔ 9-10/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በወንጀል ምርመራና ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት ላይ ለደቡብ ክልል መርማሪ ፖሊሶች ሥልጠና ተሰጠ

ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 27 June 2023 11:16 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ጋር በመተባበር ለኮሌጁ መምራን “Grant Proposal Writing and Manuscript Preparation Skills” በሚል ርዕስ ከሰኔ 8-9/2015 ዓ/ም የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡  በዕለቱም ከአሶሴሽኑ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ድጋፍ በሚያስገኙ ፕሮጀክቶች አዘገጃጀትና በምርምር ጽሑፍ ኅትመት ላይ የክሂሎት ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ሥራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Details
Tue, 27 June 2023 8:31 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቆላ ሻራ ቀበሌ እያካሄደ የሚገኘውን የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ሥራዎች አፈጻጸም የመስክ ምልከታ ሰኔ 9/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የቆላ ሻራ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ሥራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 27 June 2023 8:14 am

ወ/ሮ ትዕግስት አበራ ከአባታቸው አቶ አበራ ከበደ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ምሳኤ ምትኩ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ሚያዝያ 03/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ የ1ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ ከተማ ኃይሌ ደጋጋ 1ኛና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. ለአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራንና ተመራማሪዎች በዲጂታል ፕሮግራሚንግ፣ ሞዴሊንግ እና የመረጃ አጠቃቀም ላይ ሥልጠና ተሰጠ
  3. የተግባር ተኮር ልምድ ልውውጥ ያደረጉ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን የቆይታ ሪፖርት አቀረቡ
  4. በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሴት መምህራን ፎረም ተቋቋመ

Page 200 of 560

  • 195
  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202
  • 203
  • 204

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap