• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 1.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Details
Tue, 15 November 2022 3:55 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሕክምና ላይ ለሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የሚውል 1.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የብርድ ልብስና አንሶላ ድጋፍ ኅዳር 3/2015 ዓ/ም በመካላከያ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት አስረክቧል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ ::

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 1.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

በነፃ የሕግ ድጋፍና በካምፓላ ስምምነት ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ

Details
Tue, 15 November 2022 11:55 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከ ̋UNHCR” ጋር በጋራ በመተባበር  ከጋሞ፣ ጎፋ እና ኮንሶ ዞኖች፣ እንዲሁም ደራሼ እና አሌ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶችና ም/ፕሬዝደንቶች፣ ዳኞች፣ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች ፣ አቃቢያን ሕጎች፣ የነጻ ሕግ ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር  በነፃ የሕግ ድጋፍና በካምፓላ ስምምነት ዙሪያ ኅዳር 1/2015 ዓ/ም የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በነፃ የሕግ ድጋፍና በካምፓላ ስምምነት ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ

16ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ወር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Fri, 11 November 2022 3:08 pm

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር 16ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ወርን ‹‹ትምህርትና የወጣቶች ስብዕና ግንባታ›› በሚል ርዕስ ኅዳር 1/2015 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው አክብረዋል፡፡ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 16ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ወር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሴኔት አባላት ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Fri, 11 November 2022 3:02 pm

 ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝደንት እና በምክትል ኘሬዝደንት ማዕረግ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ውድድር የቀረቡ ተወዳዳሪዎች የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለፃ የሚያቀርቡት፤

  • ለኘሬዝደንትነት የሚወዳደሩ በ05/03/2015 ዓ.ም እና
  • ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተርነት የሚወዳደሩ በ06/03/2015 ዓ.ም

    Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሴኔት አባላት ጥሪ ማስታወቂያ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝደንትነት ውድድር የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለፃ ተሳታፊዎች ጥሪ ማስታወቂያ  

Details
Fri, 11 November 2022 3:00 pm

 

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝደንት ለመምረጥ በ19/12/2014 ዓ.ም በወጣው የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ መሠረት ከተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ዝቅተኛውን መስፈርት በማሟላት የቀረቡ ተወዳዳሪዎች በመመሪያው መሠረት የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት እና ነባር መምህራን ወይም ተመራማሪዎች በተገኙበት የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለጻ የሚደረግ ስለሆነ የኢንስቲትዩቶች፣ የኮሌጆች እና የት/ቤቶች ዲኖችና ሳይንቲፊክ ዳይሬክተሮች እንዲሁም የአስተዳደር ዳይሬክተሮች ከየዘርፋችሁ የካውንስል አባላት እና ከየትምህርት ክፍሉ አንድ አንድ ነባር/Senior/ መምህር ወይም ተመራማሪ ይዛችሁ በ5/03/2015 ዓ.ም 2፡3ዐ በዋናው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝደንትነት ውድድር የስትራቴጅክ ዕቅድ ገለፃ ተሳታፊዎች ጥሪ ማስታወቂያ  

  1. በምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ የምርምርና የማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ-ሃሳቦች ተገመገሙሙ
  2. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የግምገማዊ ሥልጠና መድረክ ተዘጋጀ
  3. የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ድፌንስ መርሃ-ግብር
  4. ለመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክተሮችና የሲስተም አስተዳደር ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ

Page 200 of 513

  • 195
  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202
  • 203
  • 204

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap