• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በግንባታ፣ በምክር አገልግሎት ግዥ፣ በውል አስተዳደርና ንብረት አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 11 August 2022 8:56 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና በመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ትብብር በግንባታ፣ በምክር አገልግሎት ግዥ፣ በውል አስተዳደርና ንብረት አያያዝ ዙሪያ ከነሐሴ 4-7/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናና የተሞክሮ ልውውጥ መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡

የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልደአብ ደምሴ የሥልጠናው ዓላማ የተሻሉ ተሞክሮዎችን በማጋራትና ግንዛቤ በማስጨበጥ የግዥ አሠራሮች እንዲሻሻሉ እንዲሁም ባለሙያዎቹ የአመለካከት ለውጥ አምጥተው የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ እንዲችሉ ማስቻል መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የግዥ ሥራ ጊዜ የማይሰጥና ውስብስብ በመሆኑ የሚሻሻሉ አዋጆችና የመመሪያ ለውጦችን በማየት ፈጻሚዎች በመተባበር እና ሕግና ሥርዓቱን ተከትሎ በመሥራት ኃላፊነታቸውን መወጣትና ራሳቸውን ማሻሻል እንደሚገባቸው ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በግንባታ፣ በምክር አገልግሎት ግዥ፣ በውል አስተዳደርና ንብረት አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የክረምት ሥልጠና እየሰጠ ነው

Details
Wed, 10 August 2022 10:41 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል ከዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰብ ጉድኝትና ከተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬቶች እንዲሁም ከ STEMpower መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጋሞ፣ ጎፋና ኮንሶ ዞኖች እና ከደራሼ፣ ባስኬቶ፣ ቡርጂና አማሮ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 291 ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎች በኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ሒሣብ፣ ኤሌክትሮኒክስና ICT ትምህርቶች ከሐምሌ 15 - ነሐሴ 30/2014 ዓ/ም የሚቆይ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የክረምት ሥልጠና እየሰጠ ነው

ከ15 ዓመት በታች የእግር ኳስ የፓይለት ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተካሄደ

Details
Tue, 09 August 2022 2:39 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ከ15 ዓመት በታች በሁለቱም ፆታዎች የፓይለት ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ከሐምሌ 17-ነሐሴ 1/2014 ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ በአርባ ምንጭ ከተማ አካሂዷል፡፡

Read more: ከ15 ዓመት በታች የእግር ኳስ የፓይለት ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተካሄደ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች አእምሮ ቀረጻ (Mindset) የሕዝብ ገለጻ ቀረበ

Details
Tue, 09 August 2022 12:44 pm

የ‹‹International Youth Fellowship (IYF)›› ሊቀ መንበርና አስተሳሰብ ቀረጻ አስተምህሮ/Mindset Education/ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ቾው ሱንግዋ/Dr Cho Sunghwa/ ‹‹Public Lecture on Mindset›› በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የሕዝብ ገለጻ/Public lecture/ ሐምሌ 29/2014 ዓ/ም አቅርበዋል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች አእምሮ ቀረጻ (Mindset) የሕዝብ ገለጻ ቀረበ

በሚቲዎሮሎጂና በአየር ንብረት ምርምር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ሴሚናር ተካሄደ

Details
Wed, 03 August 2022 7:42 am

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሚቲዎሮሎጂና ሃይድሮሎጂ ፋከልቲ አዘጋጅነት ‹‹Potential Collaborations on Tropical Meteorology and Climate Research Some Ideas on Multi-Disciplinary Approach›› በሚል ርዕስ ሐምሌ 22/2014 ዓ/ም ሴሚናር ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሚቲዎሮሎጂና በአየር ንብረት ምርምር በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ሴሚናር ተካሄደ

  1. Call for Proposals
  2. Call for Proposals
  3. የማይንድ ሴት/Mind-Set/ ፐብሊክ ሌክቸር ፕሮግራም ማስታወቂያ
  4. Media, Information, and Research Digital Hub (MIRH)

Page 216 of 513

  • 211
  • 212
  • 213
  • 214
  • 215
  • 216
  • 217
  • 218
  • 219
  • 220

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap