- Details
የእንግሊዝ ኤምባሲ የ UK መንግሥት የ “Chevening Scholarship Award” አሰጣጥን በተመለከተ በ28/11/2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ላላቸው የአ/ም/ዩ መምህራንና ሠራተኞች በበይነ-መረብ ማብራሪያ ይሰጣል ፡፡
በመሆኑም የመጀመሪያ ዲግሪና ሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያላችሁ ሠራተኞች ለመወዳደር የሚያስችለውን ግንዛቤ ለማግኘት ከላይ በተጠቀሰው ዕለት ከቀኑ 8፡00 - 9፡30 ድረስ የሚካሄደውን ውይይት ከታች በቀረበው አድራሻ በመጠቀም መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

- Details
‹‹ኢትዮጵያን እናልብሳት›› በሚል መሪ ቃል በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ቤሬ ተራራ ላይ በሚገኘው ተፋሰስና በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ሐምሌ 20 እና 23/2013 ዓ/ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ችግኝ ተከላ አከናወነ

- Details
ዩኒቨርሲቲው ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሐምሌ 23/2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሄደ
- Details
Ministry of Science and Higher Education’s maiden event - Higher Education, Research, Technology & Industry Linkage - HEART Convention–2021, has done more than what it expected. Its acknowledgement and felicitation of crème de la crème from academic and research fields has literally set the ball rolling as those feted in different categories having got much-needed fillip vowed to raise the bar in their endeavors.
Read more: HEART Convention: AMU to go whole hog for higher grounds
- Details
ʻʻኢትዮጵያን እናልብሳት!ʼʼ በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 20/2013 ዓ/ም ከጧቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው በአንድ ቀን 100 ሺህ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ከከተማውና አካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ለማሳካት በቤሬ ተፋሰስ እንዲሁም የፊታችን ዓርብ ሐምሌ 23/2013 ዓ/ም ʻʻGreen Legacy, Green Campus!” በሚል መሪ ቃል ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች 3ኛው አገራዊ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ይካሄዳል፡፡