• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአ/ም/ዩ የአካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ፡-

Details
Fri, 30 July 2021 6:51 am

የእንግሊዝ ኤምባሲ የ UK መንግሥት የ “Chevening Scholarship Award” አሰጣጥን በተመለከተ በ28/11/2013 ዓ/ም የመጀመሪያ ዲግሪ ላላቸው የአ/ም/ዩ መምህራንና ሠራተኞች በበይነ-መረብ ማብራሪያ ይሰጣል ፡፡

በመሆኑም የመጀመሪያ ዲግሪና ሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያላችሁ ሠራተኞች ለመወዳደር የሚያስችለውን ግንዛቤ ለማግኘት ከላይ በተጠቀሰው ዕለት ከቀኑ 8፡00 - 9፡30 ድረስ የሚካሄደውን ውይይት ከታች በቀረበው አድራሻ በመጠቀም መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Read more: ለአ/ም/ዩ የአካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ፡-

በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ችግኝ ተከላ አከናወነ

Details
Thu, 29 July 2021 11:13 am

‹‹ኢትዮጵያን እናልብሳት›› በሚል መሪ ቃል በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ቤሬ ተራራ ላይ በሚገኘው ተፋሰስና በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ሐምሌ 20 እና 23/2013 ዓ/ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ችግኝ ተከላ አከናወነ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሄደ

Details
Thu, 29 July 2021 11:13 am

ዩኒቨርሲቲው ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሐምሌ 23/2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አካሄደ

HEART Convention: AMU to go whole hog for higher grounds

Details
Tue, 27 July 2021 3:14 pm

Ministry of Science and Higher Education’s maiden event - Higher Education, Research, Technology & Industry Linkage - HEART Convention–2021, has done more than what it expected. Its acknowledgement and felicitation of crème de la crème from academic and research fields has literally set the ball rolling as those feted in different categories having got much-needed fillip vowed to raise the bar in their endeavors.

Read more: HEART Convention: AMU to go whole hog for higher grounds

ማስታወቂያ: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በሙሉ

Details
Mon, 26 July 2021 12:11 pm

ʻʻኢትዮጵያን እናልብሳት!ʼʼ በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 20/2013 ዓ/ም ከጧቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው በአንድ ቀን 100 ሺህ ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ከከተማውና አካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ለማሳካት በቤሬ ተፋሰስ እንዲሁም የፊታችን ዓርብ ሐምሌ 23/2013 ዓ/ም ʻʻGreen Legacy, Green Campus!” በሚል መሪ ቃል ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች 3ኛው አገራዊ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ይካሄዳል፡፡

Read more: ማስታወቂያ: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በሙሉ

  1. የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ለመ/ር ወርቁ ውበት የመታሰቢያ ሻማ ማብራት ፕሮግራም አካሄደ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሰላም በር የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
  3. ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ከዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የተላለፈ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት
  4. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ በዩኒቨርሲቲው ካውንስል ተገምግሞ ፀደቀ

Page 275 of 513

  • 270
  • 271
  • 272
  • 273
  • 274
  • 275
  • 276
  • 277
  • 278
  • 279

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap