- Details
Arba Minch University, Water Resources Research Center is Pleased to Announce Call for Proposal until Sept 03, 2021

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕ/ጽ/ቤት ‹‹International Water Management›› /IWMT/፣ ከዓለም አቀፍ ውሃ አመራር ተቋም እና ከ‹‹AGRUMIG›› ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በፍልሰት እና በግብርናና ገጠር ልማት መካካል ያለውን ቁርኝትና ግብርናው ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለማወቅ የሚያስችል ጥናት ለማካሄድ ሐምሌ 04/2013 ዓ/ም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በፍልሰት እና በግብርናና ገጠር ልማት መካከል ባለው ቁርኝት ዙሪያ ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት ተካሄደ