- Details
As ‘part of its mission to disseminate scientific knowledge and appropriate technology to the regional, national and international communities, Arba Minch University has been established four home-based’jourhals and “Ethiopian Journal of Business and Social Sciences” is one of them.' So far, the assigned editorial members have been working hard on the activities of the journal publication, However, the previous editorial board members have completed their terms of offices such that the university publication documentation and dissemination directorate office want to assign ihe new, ‘editorial board members including Editor-in-chief, Co-editor-in-chief, Editorial manager and Language editor to administer the publications of the journal. Therefore, the university announces for editorial board membership for competition to assign a competent and committed Ethiopian Academic Staffs. Female candidates are encouraged to apply!
Read more: ADVERTISEMENT FOR AN APPOINTMENT OF EDITORIAL BOARD(2nd time)

- Details
የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማድረግ ነሐሴ 8/2013 ዓ/ም በዋናው ግቢ ባካሄዱት ውይይት የ 1 ወር ደመወዛቸው በበጀት ዓመቱ ተቆራጭ ተደርጎ ድጋፍ እንዲደረግ ወስነዋል፡፡ ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ ፈቃደኛ ተሳታፊዎች የደም ልገሳ አከናውነዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የ 1 ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ AMU-IUC ፕሮግራም ከGHENT ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር አጥቢ እናቶች ከ6 ወር በታች የሆኑ ሕፃናትን የእናት ጡት ወተት ብቻ ማጥባታቸውን ለመለየት የሚያገለግል የምርምር መለኪያ ዘዴ ላይ ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተለያዩ ትምህርት ክፍሎች ለተወጣጡ 40 መምህራን ነሐሴ 7/2013 ዓ/ም የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ነሐሴ 4/2013 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለ 3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠ ሲሆን በሌሎች የተለያዩ ጉዳዩችም ላይ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ለ3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከኮሌጁ ዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፣ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ት/ክፍል እንዲሁም ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት (GIZ) ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹Geographic Information System(GIS) እና ‹‹Global Positioning System››(GPS) ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከሐምሌ 26 - ነሐሴ 1/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹GIS›› እና ‹‹GPS›› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ