
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2017 የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸምን (KPI) የገመገመ ሲሆን በሌሎች ትኩረት በሚሹ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያም ዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ/ም ከዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ጋር የጋራ ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በመማር ማስተማር፣ ምርምርና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት የካቲት 26/2017 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ
- Details
የሶስተኛው ዙር (3rd Round) የ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ እና የፈተና ጊዜን ስለማሳወቅ:-
ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳውላ ካምፓስ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትምህርት ክፍል የ2ኛ ዓመት ተማሪ ብሩክ ታምራት ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለተማሪው ቤተሰቦችና ዘመዶች፣ ጓደኞች እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ መጽናናትን ይመኛል፡፡

- Details
Arba Minch University (AMU) commemorates the 129th anniversary of the victory of Adwa with great enthusiasm in an event held at Main Campus on March 2, 2025. The event organized with the theme “Adwa: The Victory of the Black People” included paper presentations, panel discussions, and artistic performances. Click here to see more photos.
Read more: AMU Commemorates 129th Anniversary of the Victory of Adwa: The Victory of the Black Pride
- AMU Hosted a Training to Improve PhD Supervision as Part of Ethiopian Super-Stars Initiative
- AMU-RUNRES Project held Phase II progress update meeting with its Beneficiaries
- AMU Rolls out 74 Medical Doctors and 129 Other Health Sciences graduates along with 11 PhDs, 252 Masters and 765 UG Graduates
- 11th National Symposium on Science for Sustainable Development: Synergetic Meet of Researchers across Nature, Agriculture, and Health Disciplines