
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ሆርቲካልቸር ት/ክፍል ‹‹Causes of Postharvest Losses of Horticultural Crops in Ethiopia›› በሚል ርእስ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ጥር 14/2017 ዓ/ም ሴሚናር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹በAMU-IUC›› ፕሮጀክት በንዑስ ፕሮጀክት 7 አማካኝነት በዩኒቨርሲቲው አባያ ካምፓስ ያሠራውን የሕፃናት ማቆያ ጥር 15/2017 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ማእከሉ ለሕፃናቱ ደኅንነት ምቹ ተደርገው በተዘጋጁ የመጫወቻ፣ የመመገቢያ፣ የመተኛ፣ የመጸዳጃና ሌሎች ክፍሎች ከ6 ወር እስከ 3 ዓመት ያሉ 30 ሕፃናትን ተቀብሎ በፕሮጀክቱ ሥልጠና በወሰዱ ተንከባካቢዎች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
On January 23, 2025, with strategic support from AMU-IUC Project (TISP7 sub-project), AMU inaugurated its second daycare center at Abaya Campus. Click here to see more photos

- Details
የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከሥሩ ከሚገኙ የትምህርትና ሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር በ2017 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ የቁልፍ አፈጻጸም ውል (KPI) ጥር 14/2017 ዓ.ም ተፈራረሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከሥሩ ከሚገኙ የትምህርትና ሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር የቁልፍ አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረመ

- Details
A monitoring team from the Menzies School of Health Research recently evaluated the ongoing "A Revised Tafenoquine Dose to Improve Radical Cure for Vivax Malaria" (TADORE) study at Arba Minch General Hospital. This project is a collaborative initiative involving the College of Medicine and Health Sciences at Arba Minch University, the Menzies School of Health Research in Australia, and Arba Minch General Hospital, formalized through an agreement signed in September 2024.Click here to see more photos
Read more: Menzies Monitoring Team Evaluates Collaborative Malaria Research