- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአለም ዓቀፍ የደን ምርምር ማዕከል(CFOR) እና ከአግሮፎረስትሪ ጋር በመተባበር በደጋና ወይና ደጋ የአየር ጸባይ የሚለሙ ከውጭ ሃገር የመጡ ተባይና በሽታን መቋቋም የሚችሉ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የተለያየ የግራርና የባህር ዛፍ ዝርያ ያላቸው ችግኞችን በማባዛት ለምርምርና የዘር ምንጭ ለማድረግ በግርጫ የምርምር ማዕከልና በኦቾሎ ኦዶ ቀበሌ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ነሃሴ 14 2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ተባይና በሽታን መቋቋም የሚችሉና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው የተለያዩ የግራርና የባህር ዛፍ ዝርያዎች ችግኝ ተከላ ተካሄደ
- Details
የደቡብ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ሐምሌ 19/2017 ዓ/ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት ለደረሰበት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ /ኦቶና / ሆስፒታል ነሐሴ 3/2017 ዓ/ም 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የደቡብ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ /ኦቶና/ ሆስፒታል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ መካነ ኢየሱስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በኮሌጁ የ3 ወር አጫጭር ሥልጠና ለሚወስዱ በአርባ ምንጭ ከተማ የሚገኙ ሠልጣኞች የፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ ዲዛይን፣ ጥገና እና ዕቅድ ዙሪያ ነሐሴ 2/2017 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University (AMU) held Editorial Board Meeting convened by the Publication, Documentation, and Dissemination Directorate under the auspices of the Vice President for Research and Cooperation, on July 29, 2025 at Senate Hall. This significant gathering aimed to assess the performance of existing journals, strategize for the upcoming 2025/26, and bolster the university's publication framework to foster impactful research and development. Click here to see more photos.
Read more: AMU Holds Editorial Board Meeting to Advance Journal Accreditation and Research Impact




