
- Details
A monitoring team from the Menzies School of Health Research recently evaluated the ongoing "A Revised Tafenoquine Dose to Improve Radical Cure for Vivax Malaria" (TADORE) study at Arba Minch General Hospital. This project is a collaborative initiative involving the College of Medicine and Health Sciences at Arba Minch University, the Menzies School of Health Research in Australia, and Arba Minch General Hospital, formalized through an agreement signed in September 2024.Click here to see more photos
Read more: Menzies Monitoring Team Evaluates Collaborative Malaria Research

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሥር የሚገኘው ‹‹የአርባ ምንጭ የሥነ ሕዝብና የጤና ምርምር ማእከል›› በአርባ ምንጭ ከተማ የሚከናወን የሥነ ሕዝብ እና ጤና ጥናት ሥርዓት/Urban Health and Demographic Surveillance System/ ይፋ አድርጓል፡፡ ማእከሉ በአርባ ምንጭ ከተማ ላይ በተመረጡ ሰባት ቀበሌያት ለሚያደርገው ጥናትም ለመረጃ ሰብሳቢዎች፣ ለመረጃ ሰብሳቢ ተቆጣጣሪዎችና ለመረጃ አስተዳደር ሠራተኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ት/ክፍል ከጋሞ ዞን ከተማና ፕላን መምሪያ ጋር በመተባበር ከጥር 5-8/2017 ዓ/ም ለዞን፣ ለወረዳና ለከተማ አስተዳደር ስታትስቲክስ ባለሙያዎች በ‹‹GIS›› ምንነትና አጠቃቀም ላይ በኮሌጁ የGIS ማዕከል ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ከሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ጋር በ2017 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራርመዋል፡፡
Read more: የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ከሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረሙ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ የሚገኙ የሥራ ክፍሎችን የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ገምግሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ የሚገኙ የሥራ ክፍሎችን የግማሽ ዓመት የሥራ ሪፖርት ገመገመ