- Details
The Ethiopian Professionals in STEM in North America (EPSNA) has started the 2025 Virtual Summer School Program since August 11, 2025; it will continue until August 15, 2025. Diverse STEM professionals across the globe are presenting their scientific findings with ample experiences of professionalism. Arba Minch, Addis Ababa, Addis Ababa Science & Technology, Bahir Dar, Gondar, Haramaya, Jimma, Hawassa, Wolaita, Werabe, Wolkite along with other 22 Ethiopian Universities and an Abyiadi College are virtually participating in it. Click here to see more photos.
Read more: AMU Participates for the First Time in EPSNA 2025 Virtual Summer School Program
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ‹‹በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማኅበረሰብ›› በሚል መሪ ቃል ከነሐሴ 12/2017 ዓ/ም ጀምሮ ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢዋ ማኅበረሰብ ነጻ የክረምት በጎ ፈቃድ የጤና ምርመራ፣ የምክር እና ሕክምና አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ‹‹Institute of Primary Health Care›› ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአራት ጤና ጣቢያዎች ለተወጣጡ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የወጣቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሥልጠና ከነሐሴ 12-16/2017 ዓ/ም ለ5 ተከታታይ ቀናት ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የወጣቶች የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ያለመ ሥልጠና ለጤና ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሰጠ
- Details
የሰላም ሚኒስቴር፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘውን የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ፕሮጀክት /የፋሲለደስ ስምምነት/የሚሰኘውን ውል በዩኒቨርሲቲው ለማስቀጠል ያለመ የቃልኪዳን ውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአዩዳ ኢን አክስዩን ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት እና ከስፓኒሽ ዴቨሎፕመንት ኤጀንሲ ጋር በመሆን የሞሪንጋ ተክል ላይ በጋራ የሚሰራ የትብብር ፕሮጀክት ለማስጀመር በምዕራብ አባያ ወረዳ ዶሼ ቀበሌ እና በወላይታ ዞን አባላ አባያ በተሰኙ በተመረጡ ስፍራዎች የምሪንጋ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዛሬ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡




