
- Details
የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር እንዲሁም ዋና ዳይሬክቶሬቶች በሥራቸው ከሚገኙ ዳይሬክተሮችና አስተባባሪዎች ጋር በ2017 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ጥር 16/2017 ዓ.ም ተፈራርመዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረመ


- Details
የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ጥር 14/2015 ዓ/ም በኩልፎና አባያ ካምፓሶች በሚገኙ የቤተ ሙከራ ክፍሎች ምልከታ በማድረግ በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Associate Researcher Alemayehu Bekele Kassahun of Arba Minch University's Collaborative Research and Training Center for NTDs received the Best Research Presentation Award at the 2nd International Podoconiosis Conference in Kigali, Rwanda, on January 23, 2025.Click here to see more photos
Read more: AMU Researcher Receives Best Presentation Award at International Conference

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ የምርምርና ድኅረ ምረቃ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውን ቋንቋዎች በማዳን ለቀጣዩ ትውልድ መተላለፍ እንዲችሉ ውጤታማ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ቋንቋዎችን ማዳን የሚያስችሉ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ