
- Details
Arba Minch University (AMU) has signed a Memorandum of Understanding (MoU) agreement with Ethiopian Maritime Authority (EMA) to establish Maritime Academy under Arba Minch Institute of Technology (AMiT) on March 28/2025 at Addis Ababa, Ethiopia. Click here to see more photos.
Read more: Arba Minch University (AMU) Signs MoU with Ethiopian Maritime Authority (EMA)

- Details
The Chinese Embassy in Ethiopia has donated more than 670 books to Arba Minch University (AMU) as part of the celebration of Chinese Culture Day in AMU; the handover took place on March 31st, 2025. Click here to see more photos.
Read more: Chinese Embassy Donates Over 670 Books to AMU: Fostering Cultural and Educational Ties

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርሲቲው ለተወጣጡ የቤተ-ሙከራ ባለሙያዎችና መምህራን በቤተ-ሙከራ አደረጃጀትና ለአክሪዲቴሽን በሚያስፈልጉ መስፈርቶች እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከመጋቢት 15-19/2017 ዓ/ም ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲሰጥ የነበው ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹Laboratory Accreditation (ISO/IEC) 17025; 2017›› በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዩች አካቶ ትግበራ ጽ/ቤት በጫሞ ካምፓስ ለሚገኙ ዐይነ ስውር ተማሪዎች ከየካቲት 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ቀናት የቆየ መሠረታዊ የኮምፕዩተር ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ቆላማ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ፣ ከባህር ዳርና መቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ 167 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በጀት የተመደበለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታን ጫናና ሥርጭትን ለማወቅ እየተደረገ ያለው የምርምር ፕሮጀክት በሽታውን በምርመራ ለማረጋገጥ የሚያስችል የአልትራሳውንድ ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ለከፍተኛ ባለሙያዎች ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የቆዳ ስር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን በአልትራሳውንድ ምርመራ ማውቅና መለየት የሚያስችል ሥልጠና ተሰጠ
- የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የተራቆቱ ደኖችን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ፕሮጀክት አስጀመረ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የ2017 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ
- በሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ ተሞክሮን ማጋራትና ግንዛቤን መፍጠር የሚያስችል መርሃ ግብር ተካሄደ
- 19th Annual TB Research National Conference and World Tuberculosis Day Commemoration at AMU: A Unified Call to Action against TB