
- Details
Arba Minch University (AMU) in collaboration with the United States Embassy of Ethiopia held the opening ceremony of English ACCESS Scholarship program for high school students on January 25th/2025. US Department of State will sponsor the program and four high schools’: Arba Minch Comprehensive, Chamo, Abaya and Limat High School students will be benefited in the two years program from 2024 – 2026. Click here to see more photos.

- Details
January 27, 2025, Arba Minch – Mr. David Wubs, Executive Manager of the International Centre for Frugal Innovation (ICFI), visited Arba Minch University (AMU) to review ongoing collaborative efforts and discuss opportunities for further strengthening the partnership.Click here to see more photos
Read more: ICFI Executive Manager Visits AMU to Strengthen Frugal Innovation Partnership

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር ድጋፍ ለማድረግ ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል ለሕዳሴው ግድብ 4ኛ ዙር ድጋፍ ለማድረግ ውይይት አካሄደ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች ለተወጣጡ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች "Acces Scholarship" የተሰኘ የሥልጠና ፕሮግራም የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ጥር 17/2017 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የ"Access Scholarship" ፕሮግራም የሥልጠና ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በምርምር ሥነ ምግባር፣ ዓለም ዓቀፋዊ የምርምር ተሞክሮዎች፣ በምርምር መርሆዎች እንዲሁም በትምህርት ተቋማቱ የምርምር ሥነ ምግባር ኮሚቴ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ እና ተያያዥ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ከጥር 16-17 2017 ዓ/ም በገጽ ለገጽ እና በበይነ መረብ የታገዘ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ