- Details
ኢሳት ቴሌቪዥን ከመጋቢት 20/2013 ዓ/ም ጀምሮ “ጎልጉል” በተሰኘ ፕሮግራሙ ለተከታታይ አራት ሳምንታት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ገጽታ በከፍተኛ ሁኔታ ሊያጎድፍ የሚችል መረጃ ማሰራጨቱ ይታወሳል፡፡ የቴሌቪዥን ጣቢያው ከሚዲያና ከጋዜጠኝነት ሥነ-ምግባር ውጪ ዓላማውና ተልዕኮው ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ወቅታዊ ያልሆነና በተጨባጭም ለአሁናዊው ተቋማዊና አገራዊ ሁኔታ የማይመጥን፣ ለዩኒቨርሲቲውና ለአካባቢው ማኅበረሰብ፣ ለዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ምሩቃን እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲው ወዳጆችና ደጋፊዎች ሁሉ አሳዛኝ የሆነና የተጋነነ ፕሮግራም አሰራጭቷል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ሚዲያው ወገንተኛ፣ ብይን ሰጭና ፈራጅ የነበረ በመሆኑ እንዲሁም አንዳንድ የዩኒቨርሲቲው የቀድሞና የአሁን ኃላፊዎች የሰጡት አስተያየት ብዥታ የፈጠረ ስለሆነ በጉዳዩ ላይ ሚዛናዊና ወቅታዊ መረጃ መስጠት አስፈልጓል፡፡
- Details
በኢንተርንሺኘ ላይ ያላችሁ የአውቴኢ እና የአምቴኢ ተማሪዎች በሙሉ
- የሃይድሮሊክና ውሃ ሀብት ምኅንድስና ፋከልቲ
- የውሃ ሀብትና መስኖ ምኅንድስና ፋከልቲ
- የውሃ አቅርቦትና አከባቢያዊ ምኅንድስና ፋከልቲ
- Details
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኦንላይን የመራጮች ምዝገባ ስርዓትን የዘረጋው የመራጮች ምዝገባ በሚካሄድበት ወቅት የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ፣ ነገር ግን በድምፅ መስጫ ዕለት የትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ስለሚሆን ድምፃቸውን በቋሚ መኖሪያቸው (የመኖሪያ አድራሻቸው) ለሚሰጡ ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ እንዲካሄድ ለማስቻል ነው።

- Details
10-day-long hybrid Field School by AMU and 4 global partnering institutions which was hosted online and in local clusters has brought to fore new vistas of digital platform, novel approaches to interact with stakeholders and conduct research; and new modalities were introduced to continue academic activities under these catastrophic circumstances. Click here to see the pictures
Read more: AMU, 4 partnering institutions host 10-day field school

- Details
Arba Minch University and Gamo Zone Administration have inked general Memorandum of Understating that will last 4 years to study societal bottlenecks in development and improve livelihoods via collaborative research undertakings and interventions so that community is served in right manner, the MoU states. Click here to see the photos
Read more: AMU-Gamo Zone tie-up to change social welfare dynamics