• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ከተማ የቀበሌ አመራሮችና ለወጣቶች አደረጃጀት የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 09 May 2022 5:45 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ እና ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ስድስት ቀበሌያት ውስጥ ከሚገኙ 12 ቀጠናዎች ለተወጣጡ 66 አመራሮችና 80 የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች አደረጃጀት አባላት ሚያዝያ 27/2014 ዓ/ም የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ከተማ የቀበሌ አመራሮችና ለወጣቶች አደረጃጀት የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

የውሃ ብክለት ማከሚያ አዳዲስ ቴክኒኮች አጠቃቀም ዙሪያ ሴሚናር ተካሄደ

Details
Fri, 06 May 2022 11:44 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከ‹‹National Institute of Technology›› ጋር በተፈራረሙት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት ‹‹Application of Novel Techniques for Waste Water Treatment›› በሚል ርዕስ ሚያዝያ 21/2014 ዓ/ም ኦንላይን ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የውሃ ብክለት ማከሚያ አዳዲስ ቴክኒኮች አጠቃቀም ዙሪያ ሴሚናር ተካሄደ

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Wed, 04 May 2022 10:32 am

በ2014 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 1 እና 2 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 3 እና 4 እንዲሁም ትምህርት የሚጀመረው ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡

በመሆኑም ወደ ዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ፡- 

Read more: የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

በሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 28 April 2022 2:20 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል በላንቴ ቀበሌ በማኅበር ተደራጅተው ለሚሠሩ፣ የግል ሥራ ፈጥረው ለሚንቀሳቀሱና ሥራ አጥ ለሆኑ ወጣቶች በመሠረታዊ የሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሚያዝያ 10/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

Read more: በሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ

Details
Thu, 28 April 2022 8:02 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ሚያዝያ 11/2014 ዓ/ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “UpToDate” የተሰኘ ሶፍትዌር ለ5 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ
  3. የግብርና ባዮ-ቴክኖሎጂ ፎረም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድሮን ካሜራ አጠቃቀም ሥልጠና ሰጠ

Page 289 of 564

  • 284
  • 285
  • 286
  • 287
  • 288
  • 289
  • 290
  • 291
  • 292
  • 293

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap