• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
watercover.jpg
previous arrow
next arrow

በሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 28 April 2022 2:20 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል በላንቴ ቀበሌ በማኅበር ተደራጅተው ለሚሠሩ፣ የግል ሥራ ፈጥረው ለሚንቀሳቀሱና ሥራ አጥ ለሆኑ ወጣቶች በመሠረታዊ የሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሚያዝያ 10/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

Read more: በሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ

Details
Thu, 28 April 2022 8:02 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ሚያዝያ 11/2014 ዓ/ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ

የሐዘን መግለጫ

Details
Wed, 27 April 2022 6:17 am

ተማሪ ዳዊት ጥላሁን ከአባቱ ከአቶ ጥላሁን አያኖ እና ከእናቱ ከወ/ሮ መብራት ደቻሳ ጥቅምት 27/1989 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተወለደ፡፡ ተማሪ ዳዊት የ1ኛ ደረጃ ትምህርቱን በጫሞ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት እና የፕሪፓራቶሪ ትምህርቱን በጫሞ ሁለተኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ተከታትሏል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሐዘን መግለጫ

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “UpToDate” የተሰኘ ሶፍትዌር ለ5 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ

Details
Tue, 26 April 2022 1:52 pm


በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለሕክምና ት/ቤት መመህራንና ተማሪዎች አገልግሎት የሚውል “UpToDate” የተሰኘ ሶፍትዌርን ለ5 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ ማግኘቱ ተገለፀ፡፡

Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “UpToDate” የተሰኘ ሶፍትዌር ለ5 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ

የግብርና ባዮ-ቴክኖሎጂ ፎረም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Tue, 26 April 2022 12:54 pm

‹‹Open Forum on Agricultural Bio-technology›› በሚል ርዕስ ‹OFAB-Ethiopia› የደቡብ ምዕራብ ቅርንጫፍ ያዘጋጀው ፎረም ሚያዝያ 08/2014 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡

Read more: የግብርና ባዮ-ቴክኖሎጂ ፎረም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድሮን ካሜራ አጠቃቀም ሥልጠና ሰጠ
  2. በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሺሪ ሮበርት ሼትኪንቶንግ (Shri Robert Shetkintong) በተገኙበት በዩኒቨርሲቲው ከሚያስተምሩ ሕንዳውያን መምህራን ጋር ውይይት ተካሄደ
  3. ለ2014 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች የተቀጣሪነት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ
  4. የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ

Page 294 of 569

  • 289
  • 290
  • 291
  • 292
  • 293
  • 294
  • 295
  • 296
  • 297
  • 298

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap