• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
EngShalekaGirmaMuluneh.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
previous arrow
next arrow

በጋሞ ዞን ወረዳዎች የሚገነቡ የባዮ ጋዝ ማብለያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ

Details
Wed, 05 January 2022 12:41 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከደቡብ ክልል ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲና ከጋሞ ዞን ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ቆላ ሻራ ቀበሌ እንዲሁም በምዕራብ ዓባያ ወረዳ አንኮበርና ኤልባ ቀበሌያት የሚገነቡትን የባዮ ጋዝ ማብለያዎች ታኅሣሥ 22/2014 ዓ/ም የመስክ ምልከታ አካሂደዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በጋሞ ዞን ወረዳዎች የሚገነቡ የባዮ ጋዝ ማብለያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ

በኮቪድ-19 ዙሪያ በተሠሩ ምርምሮች ላይ ግምገማዊ ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Wed, 05 January 2022 12:28 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በኮቪድ-19 ዙሪያ በተሠሩ 28 ምርምሮች ላይ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ታኅሣሥ 22/2014 ዓ.ም ግምገማዊ ወርክሾፕ አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በኮቪድ-19 ዙሪያ በተሠሩ ምርምሮች ላይ ግምገማዊ ወርክሾፕ ተካሄደ

የመጽሐፍ ምረቃ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

Details
Fri, 31 December 2021 8:55 am

በጥናትና ምርምር ተደግፎ ለኢትዮጵያውያን ሕጻናት፣ መምህራንና ወላጆች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ንባብ ክሂል ለመማሪያና ለማስተማሪያ የሚሆን “Easy Ways to Read in English” ወይም “የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፍኖተ-ንባብ” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ታኅሣሥ 26/2014 ዓ/ም ከጧቱ 02፡30 ጀምሮ የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ት/ክፍል መምህራን፣ ተጋባዥ እንግዶች፣ የጋሞ ዞንና በዞኑ የሚገኙ ወረዳዎች የትምህርት ሴክተር ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ የውይይትና የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል፡፡

Read more: የመጽሐፍ ምረቃ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት 2ኛውን ዓመታዊ የምርምር ጉባዔ አካሄደ

Details
Fri, 31 December 2021 8:47 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፌዴራል የፍትሕ እና የሕግ ምርምርና ሥልጠና ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የሕግ ት/ቤቶች ማኅበር ጋር በመተባበር ‹‹Contemporary Challenges, Trends and Governance of Internally Displaced Persons Protection in Ethiopia›› በሚል ርዕስ 2ኛውን ዓመታዊ የምርምር ጉባዔ አካሂዷል፡፡ በጉባዔው ከተለያዩ የከፍተኛ ትምህርትና የምርምር ተቋማት በመጡ ምሁራን ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት 2ኛውን ዓመታዊ የምርምር ጉባዔ አካሄደ

የሕግ ት/ቤት በሽግግር ፍትሕ አማራጮች ዙሪያ ሴሚናር አካሄደ

Details
Tue, 28 December 2021 8:56 am

የሕግ ት/ቤት በሽግግር ፍትሕ አማራጮች ያለፉ ጉዳዮች መፍታት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ የዩኒቨርሲቲው ሕግ ተማሪዎች፣ መምህራንና ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ የተወጣጡ ግለሰቦች በተገኙበት ታኅሣሥ 12/2014 ዓ/ም ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሕግ ት/ቤት በሽግግር ፍትሕ አማራጮች ዙሪያ ሴሚናር አካሄደ

  1. በኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር ኮንፍራንስ 2 የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን በላቀ የመመረቂያ ጽሑፍ ተሸላሚ ሆኑ
  2. ዶ/ር አንቺት ቢጀልዋን ‹‹Network Forensics፡ Privacy and Security›› በሚል ርዕስ 2ኛ መጽሐፋቸውን አሳተሙ
  3. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ከዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና የካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ
  4. በፎረንሲክ ወንጀል ምርመራና ማስረጃ አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 293 of 550

  • 288
  • 289
  • 290
  • 291
  • 292
  • 293
  • 294
  • 295
  • 296
  • 297

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap