• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2013 የት/ዘመን በህክምናና ጤናው ዘርፍ ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ሊከፍት ነው

Details
Thu, 24 September 2020 6:51 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ<<Public Health Nutrition>> እና በ<<Clinical Bio-Chemistry>> የ2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያስችል የውጭ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ መስከረም 7/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

የአካዳሚክ ጉ/ም/ፕሬዝደንት ተወካይ ዶ/ር ንጉሴ ታደገ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ እንደ ሀገር ከተለዩ 8 የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል መሆኑን አስታውሰው መሰል የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች መከፈታቸው ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ተልዕኮ እንዲወጣ ከማድረግ አንፃር ፋይዳቸው የጎላ ነው ብለዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሚከፈቱ አዳዲስና ነባር የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራት ለማረጋገጥም በትኩረት ይሠራል ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2013 የት/ዘመን በህክምናና ጤናው ዘርፍ ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ሊከፍት ነው

COVID-19 Digital Awareness Program

Details
Mon, 14 September 2020 9:02 am

The whole world is going through the toughest times of the century. The pandemic has brought the entire world upside down. No one claims itself to be indisposed; the pandemic has affected each and every person’s life in one or the other way irrespective of caste, creed, race, geographic boundaries, or economic status. The coronavirus has infected 27 million people and the death toll is reaching near to 1 million, with such an exponential growth rate every day is coming with a greater challenge.

Read more: COVID-19 Digital Awareness Program

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ‹‹Infectious Diseases›› 3ኛ ዲግሪና በ ‹‹Bio-Medical Sciences›› 2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ሊከፍት ነው

Details
Mon, 14 September 2020 8:56 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል በ‹‹Infectious Diseases›› 3ኛ ዲግሪ እንዲሁም በ ‹‹Bio-Medical Sciences›› 2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም ለመክፈት የሚያስችለውን የውጭ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ ነሐሴ 26/2012 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ‹‹Infectious Diseases›› 3ኛ ዲግሪና በ ‹‹Bio-Medical Sciences›› 2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራም...

የቤኔፊት ሪያላይዝ /BENEFIT-REALISE/ ፕሮግራም የሴፍትኔት ተጠቃሚ አርሶ አደሮችን ከተረጂነት ለማውጣት እየሠራ ያለው ሥራ አበረታች መሆኑ ተጠቆመ

Details
Mon, 14 September 2020 8:42 am

የቤኒፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ክልላዊ የአማካሪ ምክር ቤት ጉባዔ በመስክ ጉብኝትና የ2020 የ6 ወራት ሪፖርት ግምገማ በማድረግ ከነሐሴ 26 - 27/2012 ዓ/ም ለሁለት ቀናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የሐዋሳና የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሮጀክት አፈፃፀም ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የቤኔፊት ሪያላይዝ /BENEFIT-REALISE/ ፕሮግራም የሴፍትኔት ተጠቃሚ አርሶ አደሮችን ከተረጂነት ለማውጣት እየሠራ ያለው ሥራ አበረታች መሆኑ ተጠቆመ

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Tue, 08 September 2020 8:59 am

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት ለ2013 የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟለ አዲስ አመልካቶችን በተለያዩ የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

icon ሙሉ መረጃውን ለማግኘት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

  1. AMU host 33rd Convocation; rolls out 2,326 graduates
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ለ33ኛ ጊዜ አስመረቀ
  3. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምረቃ በዓል
  4. 33rd virtual graduation ceremony for Master and Undergraduate students on 5th Sept.

Page 315 of 513

  • 310
  • 311
  • 312
  • 313
  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318
  • 319

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap