• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ የሚገኘውን የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል በ2013 በጀት ዓመት ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

Details
Fri, 28 August 2020 1:20 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ የሚገኘውን የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታን በ2013 በጀት ዓመት በከፊል ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የሆስፒታሉን የግንባታ ሂደት ነሐሴ 15/2012 ዓ/ም በጎበኙበት ወቅት ተገልጿል፡፡

በ2007 ዓ/ም የተጀመረው የሆስፒታሉ ግንባታ በዲዛይን ማስተካከያና ተጨማሪ ግንባታ፣ በሆስፒታሉ ግንባታ ቦታ ተነሺዎች፣ የክፍያዎች መዘገየት፣ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ የዋጋ ንረት፣ በግንባታ አካባቢ የሚገኙ የመብራት፣ የውሃና የስልክ መስመሮች እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ይጠናቀቃል ከተባለበት ጊዜ የዘገየ ሲሆን እስካሁን ባለው ሂደት 77 በመቶ የግንባታ ሂደት መጠናቀቁ በጉብኝቱ ወቅት ተጠቅሷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ የሚገኘውን የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል በ2013 በጀት ዓመት ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የዩኒቨርሲቲውን የገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኙ

Details
Fri, 28 August 2020 1:01 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ የገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዞችን ሐምሌ 20/2012 ዓ/ም ጉብኝተዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝደንት ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ጉብኝቱ በዩኒቨርሲቲው ያሉ የተለያዩ የገቢ ማመንጫ ተቋማት ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃና ችግሮች በአካል በማየት ለቀጣይ ሥራዎች አቅጣጫና ውሳኔ ለመስጠት የሚረዱ ሀሳቦች ለማግኘት የተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸውን ገቢ በማመንጨት ወጪያቸውን በከፊል እንዲሸፍኑ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በ2007 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የእንጨትና ብረታ ብረት፣ የሕትመትና የግብርና ኢንተርፕራይዞች ተመስርተው ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ም/ፕሬዝደንቷ መሰል ጉብኝቶች መደረጋቸው የዘርፉን ወጤታማነት ለማረጋገጥ ወሳኝ ናቸው ብለዋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የዩኒቨርሲቲውን የገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዞችን ጎበኙ

Dr Eliezer Manus: Kindness and humility personified

Details
Thu, 20 August 2020 2:49 pm

A Philippine expatriate, Dr Eliezer B Manus, 65, who worked with Arba Minch University for over 13 years in Architecture & Urban Planning Department, died of prolonged illness, was buried in Manila, Philippine. He is survived by wife Prof Madelyn Manus and only son Mr Michael Manus, a lecturer in AMU.

Dr Eliezer had started his employment with AMU on 9th October, 2007, till he left for his country in August 2020 for treatment to his ailment and soon after reaching his nation he died. Click here to see the pictures

Read more: Dr Eliezer Manus: Kindness and humility personified

Call for papers

Details
Mon, 17 August 2020 2:29 pm

The Ethiopian Journal of Water Science and Technology (EJWST) is an open access journal hosted by Arba Minch University, Water Technology Institute. EJWST is a multidisciplinary double-blind peer-reviewed journal publishes original research papers, critical reviews and technical notes which are of regional and international significance on all aspects of the water science, technology, policy, regulation, social, economic aspects, management and applications of sustainable of water to cope with water scarcity.

Read more: Call for papers

Advertisement

Details
Sat, 15 August 2020 6:17 am

Virtual Career Expo 2020 for Prospective Graduates

Read more: Advertisement

  1. ማስታወቂያ
  2. Dr Addisu Fekadu wins Josef G Knoll European Science Award 2020
  3. የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮናቫይረስ ለመከላከልና ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አበረከተ

Page 318 of 513

  • 313
  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318
  • 319
  • 320
  • 321
  • 322

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap