• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ማስታወቂያ

Details
Thu, 13 August 2020 12:56 pm

ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተገባዶ የመጀመሪያዉ ደረጃ የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ በድጋሚ እንኳን ደስ አለን፡፡ ቀሪዉን የግንባታ ሥራ ለማጠናቀቅ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍተኛ ተነሳሽነት በማሳየት ላይ ይገኛል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማገኅበረሰብም ቀደም ሲል ስናደርግ እንደነበርነዉ ሁሉ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይም የዜግነት አሻራችንን ማስቀመጡን መቀጠል ይጠበቅብናል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: ማስታወቂያ

Dr Addisu Fekadu wins Josef G Knoll European Science Award 2020

Details
Wed, 05 August 2020 8:32 am

 

The Foundation Fiat Panis in its 12th August, 2020, press release issued at Ulm, Germany, stated that its biennial Josef G Knoll European Science Award 2020 is awarded to 3 praiseworthy researchers, AMU’s researcher and lecturer, Dr Addisu Fekadu, who did PhD from KU Keuven, Belgium; followed by Zambian Dr Thomas Daum, University of Hohenheim and Dr Arndt Feuerbacher of Humboldt University of Berlin.

Read more: Dr Addisu Fekadu wins Josef G Knoll European Science Award 2020

የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

Details
Wed, 29 July 2020 8:16 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት አባላትና አመራሮች በዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ካምፓሶች እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ሥራዎች ያሉበትን ሁኔታ ሐምሌ 10/2012 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝደንት ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ጉብኝቱ በዩኒቨርሲቲ በካፒታል በጀት እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክቶች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃና ተግዳሮቶች በአካል በማየት ለቀጣይ ሥራዎች አቅጣጫና ውሳኔ ለመስጠት የሚረዱ ሀሳቦች ለማግኘት የተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ መሰል ጉብኝቶች ለዘርፉ ያላቸው ፋይዳ ጉልህ መሆኑን የጠቆሙት ወ/ሮ ታሪኳ በዩኒቨርሲቲው ተጀምረው የቆዩ በዋናው ግቢና ዓባያ ካምፓስ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ ከኮንትራክተሮቹ ጋር የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን እንዲሁም ሌሎች ስትራቴጂዎች ተቀይሰው እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮናቫይረስ ለመከላከልና ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አበረከተ

Details
Tue, 28 July 2020 7:35 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ሕክምና  የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሐምሌ 9/2012 ዓ/ም ድጋፍ አድርጓል፡፡

በዕለቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በሆስፒታሉ ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን በቀጣይ ዩኒቨርሲቲውና ሆስፒታሉ በተለያዩ መስኮች በጋራ ለመሥራት ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮናቫይረስ ለመከላከልና ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አበረከተ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የሕክምና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

Details
Tue, 28 July 2020 7:28 am

በዩኒቨርሲቲው የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተላላፊና ተላላፊ ባልሆነ በተለምዶ ‹‹ዝሆኔ›› ተብሎ በሚጠራው በሽታ መከላከልና ሕክምና አሰጣጥ ዙሪያ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ሥልጠናው ለ3 ቀናት የሚቆይና በ6 ዙር የሚሰጥ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የሕክምና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 2ኛውን ዙር የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሄደ
  2. ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት
  3. AMU repairs old, installs new water supply system at Ochollo
  4. LFRC busy in potential researches on livestock, fisheries, apiculture

Page 319 of 513

  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318
  • 319
  • 320
  • 321
  • 322
  • 323

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap