
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የምርምርና ማኅበረሰብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ጋር በመተባበር ከሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ፣ ከጤና ሳይንስ እና ከማኅበራዊ ሳይንስ ኮሌጆች የተወጣጡ መምህራን ባቀረቡት የምርምር ንደፈ ሃሳብ ላይ ኅዳር 04/2013 ዓ/ም ግምገማ አካሂዷል፡፡
Read more: የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ አካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ IUC ፕሮጀክት ‹‹በደቡብ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ በዓባያና ጫሞ ተፋሰስ የመሬት መራቆትን መቀነስ ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም›› በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 20/ 2013 ዓ/ም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ዓውደ ጥናት አካሂዷል፡፡

- Details
ዩኒቨርሲቲው በሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን ላይ ሕግ የማስከበር እርምጃ እየወሰደ ለሚገኘው የሀገር መከለከያ ሠራዊት ከተቋሙ የ3 ሚሊየን ብር፣ ከመምህራንና የአስተዳደር ኃላፊዎች ከደመወዛቸው 50 በመቶ እና ከአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁ ከደመወዛቸው 30 በመቶ ድጋፍ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

- Details
የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ጋር በመሆን ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ ቀን ‹‹Progressing GIS›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 9/2013 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ (GIS) ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረ

- Details
ማክሰኞ ኅዳር 08/2013 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በአገር ደረጃ እንዲካሄድ ለቀረበው አገራዊ ጥሪ መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱና በያለበት በመቆም ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት በተግባር አረጋግጧል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ