- Details
የ2013 የትምህርት ዘመን፡-
1. የምዝገባ ቀናት - ከጥቅምት 18-20/2013 ዓ.ም
2. የምዝገባ ቦታ - በካምፓስ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች
3. ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ጥቅምት 23/2013 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
- Details
በ2012 ዓ/ም በኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት በ2013 የትምህርት ዘመን እንዲቀጥል መንግሥት በወሰነው መሠረት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎችን ከጥቅም 25 – 26/2013 ዓ/ም የመልሶ ቅበላ መርሃ ግብር ያካሂዳል፡፡

- Details
የኤፌዴሪ ፕሬዝደንት ክብርት አምባሳደር ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥቅምት 12/2013 ዓ/ም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተገኙበት ዩኒቨርሲቲው ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ካላቸው ቤተሰቦች የሚመጡ የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት ድጋፍ እንዲያገኙ ከተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከግብርና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም ከብራይት ፊውቸር አግሪካልቸር /BFA/ የደቡብ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ‹‹የሥርዓተ ፆታ ግንዛቤ፣ አካታች ጽንሰ ሀሳቦችና ዘዴዎቹ›› በሚል መሪ ቃል በሥራ ክፍሉ ለሚገኙ ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ተቋማት ለተወጣጡ ባለድርሻ አካላት ከጥቅምት 09/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት ስሲጥ የነበረው የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሥርዓተ ፆታ ግንዛቤና አተገባበር ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጠ
- Details
The University seeks competent, committed and interested Ethiopian academic staff to assign for the Deanship position for college of Agricultural Sciences.
Advertisement for Deanship Position of College of Agricultural Sciences-2013